Tender Detail

Tender Details

  • Company HORIZON PLANTATIONS P.L.C (ሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃ.የተ.የግ.ማህበር)
  • Address Lesotho St, Mekanisa Abo, Addis Ababa. In Queens Supermarket Yard. Addis Ababa , Ethiopia, Phone: 0913851598
  • Websitehttps://horizonplantationsplc.com/
  • Deadline23 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-24 00:00:00
  • Categories Forest And Tree Sales

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አግሮ ክላስተር ስር የሚተዳደረው ድርጅታችን ሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃ.የተ.የግል ማኅበር በስሩ ከሚያስተዳድራቸው እርሻዎች መካከል አንዱ በሆነው እና ከአዲስ አበባ 435 ኪ.ሜ. ርቀት ላይ በሚገኘው ጎጀብ እርሻ የሚገኙ የተለያዩ ቁመት እና ስፋት ያላቸው ባህር ዛፎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

MIDROC ENVESTMENT GROUP

የባህር ዛፍ ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ

 የጨረታ ቁጥር HP/0006/17

 

በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አግሮ ክላስተር ስር የሚተዳደረው ድርጅታችን ሆራይዘን ፕላንቴሽንስ .የተ.የግል ማኅበር በስሩ ከሚያስተዳድራቸው እርሻዎች መካከል አንዱ በሆነው እና ከአዲስ አበባ 435 .. ርቀት ላይ በሚገኘው ጎጀብ እርሻ የሚገኙ የተለያዩ ቁመት እና ስፋት ያላቸው ባህር ዛፎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከታች የተዘረዘሩትን በሟማላት መጫረት ይችላሉ

  1. ማንኛውም ተጫራች ከጨረታ ሰነዱ ጋር በዘርፉ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር እና ቫት ሰርተፊኬት ማቅረብ አለበት
  2. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘውን በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ሰነዱን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ግንቦት 15 ቀን 2017 .. እስከ ከቀኑ 830 ድረስ ዘውትር በስራ ቀናት እና ሰዓት ከፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 02 በአካል በመቅረብ መግዛትና የጨረታ መልስ መስጠት አለባቸው
  3. ጨረታው ግንቦት 15 ቀን 2017 .. ከቀኑ 830 ሰዓት ተዘግቶ ግንቦት 16 ቀን 2017 .. ከጧቱ 400 ሰዓት ተጫራቾች በተገኙበት ይከፈታል
  4. የጨረታ መልስ መስጫ ሰነድ ሲመለስ ማንኛውም ለውጥም ሆነ ስርዝ ድልዝ ካለው ተቀባይነት የለውም
  5. ለጨረታው ማስከበሪያ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) በሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃላ.የተ.የግል ማኅበር /HORIZON PLANTATIONS PLC/ ስም በባንክ በተረጋገጠ ... /CPO/ ብቻ ከመጫረቻ ሰነድ ጋር አብረው ማቅረብ አለባቸው
  6. የጨረታ ማስከበሪያ ያላስያዘ ተጫራች ከውድድሩ ውድቅ ይደረጋል
  7. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0911064781/0911899634 አዲስ አበባ እና 0917100154 ጎጅብ እርሻ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

አድራሻ - አዲስ አበባ መካኒሳ አቦ ቤተክርስቲያን አለፍ ቢሎ በሚገኘው ኩዊንስ ሱፐር ማርኬት ጎን ነው::

 

ሆራይዘን ፕላንቴሽንስ ኃላ.የተ.የግል ማህበር

 

Save Tender