Tender Detail

Tender Details

  • Company በሚድሮክ ኢንዱስትሪ ግሩኘ ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር
  • Address ለሚ ኩራ ክ/ከ ወረዳ 10 የቤት ቁጥር አዲስ ሰሚት ከፔፕሲ ፋብሪካ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911 926283
  • Website
  • Deadline11 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-23 00:00:00
  • Categories Forest And Tree Sales

ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዲስ አበባ ሳይት እና ለሀዋሳ ሳይት ከታች የተዘረዘሩትን ጥሬ ባሕር ዛፍ ምሰሶ በግልጽ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ጥምግጨ ////02/2017

 

  1. ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለአዲስ አበባ ሳይት እና ለሀዋሳ ሳይት ከታች የተዘረዘሩትን ጥሬ ባሕር ዛፍ ምሰሶ በግልጽ ጨረታ ግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

 

.

የባሕር ዛፍ ምሰሶ ቁመት

የራስጌ (Top) ውፍረት ዲያሜትር

የግርጌ (Bottom) ውፍረት

1

ማሰሶ ባለ 8 ሜትር

13-15 .

>20 ሳሜ

2

ምሰሶ ባለ 9 ሜትር

14-16 .

>23 ሳሜ

3

ምሰሶ ባለ 10 ሜትር

15-17 .

>24 ሳሜ

4

ምሰሶ ባለ 11 ሜትር

16-18 .

>25 ሳሜ

5

ምሰሶ ባለ 12 ሜትር

18-20 .

>27 ሳሜ

 

  1. በመሆኑም ቀጥሎ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አቅራቢዎች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፣
  2. ተጫራቾች በዘርፉ መወዳደር የሚስችል የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN No) ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ (Bid Bond) 100,000.00 (አንድ መቶ ሺህ ብር) ከጨረታ መወዳደሪያ ኦሪጂናል ሰነድ ጋር በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ /የተ/የግ/ማህበር Wanza Furnishing Industry Private Limited Company ስም ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዱን በድርጅቱ አንደኛ ፎቅ የግዥ መምሪያ ክፍል እና በሀዋሳ የድርጅቱ መቀቀያ ሳይት በመቅረብ የማይመለስ 100 (አንድ መቶ) ብር በመፈል መውሰድ ይችላሉ፤
  5. ተጫራ ፖሎችን ለማቅረብ የሚወዳደሩበትን ቦታ በግልፅ ለይተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
  6. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሸግ እስከ ግንቦት 3 ቀን 2017 . ከታች በተገለፀው አድራሻ ጠዋት 400 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይጠበቅባቸዋል፤
  7. ጨረታው ሚያዝያ 15 ቀን 2017 . ጠዋት 430 ከታች በተገለፀው አድራሻና ቦታ ይከፈታል፤
  8. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይንም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  9. የጨረታ ሰነዱ የሚገኝበት አድራሻ ዋናው /ቤት አዲስ አበባ ለሚ ኩራ / ወረዳ 10 የቤት ቁጥር አዲስ ሰሚት ከፔፕሲ ፋብሪካ በስተጀርባ በሚገኘው የዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ /የተ/የማ/ማህበር አንደኛ ፎቅ ግዥ መምሪያ ቢሮ ስልክ ቁጥር 0911-926283

 

ሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋንዛ ፈርኒሺንግ ኢንዱስትሪ /የተ/የግ/ማህበር

 

Save Tender