Tender Detail

Tender Details

  • Company Hibir Construction Corporation (ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን)
  • Address ባህር ዳር ከተማ አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ዋና መ/ቤት ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058-320-35-76
  • Websitehttps://arwe.et/
  • Deadline20 May 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-05-20 00:00:00
  • Categories Transportation Service And Cargo

የኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በስሩ ለሚያስተዳድራቸው ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ግንባታ አገልግሎት የሚውል ሲሚንቶ ከኢስት አፍሪካ ናሽናል ዲስትሪቢዩሽን አ.ማ (ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ) ወደ ተለያዩ ፕሮጀክቶች ለማድረስ ፈልጎ የደረቅ ጭነት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስጫን ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ክፍል አንድ

የጨረታ ቁጥር መሥድ 20/2017

የኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን በስሩ ለሚያስተዳድራቸው ለተለያዩ ፕሮጀክቶች ግንባታ አገልግሎት የሚውል ሚንቶ ከኢስት አፍሪካ ናሽናል ዲስትሪቢዩሽን አ. (ከለሚ ሚንቶ ፋብሪካ) ወደ ተለያዩ ፕሮጀቶች ለማድረስ ፈልጎ የደረቅ ጭነት የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስጫን ይፈልጋል።

 

ተ.ቁ

ሲሚንቶው የሚጫንበት ቦታ

መለኪያ

የሚጫነው ሲሚንቶ ብዛት

ሲሚንቶው የሚራገፍበት ቦታ

ምርመራ

 

1

 

ኢስት አፍሪካ ናሽናል ዲስትሪቢዮሽን አ.ማ (ከለሚ ሲሚንቶ ፋብሪካ)

 

 

ኩ/ል

4500

ደሴ

 

7500

ወራቤ ቦጆበር

 

12000

ባ/ዳር

 

3000

ወልዲያ

 

3000

ደምበጫ ፈረስ ቤት

 

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተገለፁትን የጨረታ መወዳደሪያ መስፈርቶችን የሚያሟላ ማንኛውም የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት ሰጪ ድርጅት በጨረታው መወዳደር ይችላል።

  1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የተ.. ተመዝጋቢ የሆኑና የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሰርቲፍኬት ቁጥር (TIN) እና የምዝገባ የምስ ወረቀት ያላቸው የግብር ግዴታቸውን ስለመወጣታቸው የሚገልጽ የግብርሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፤
  2. አስር (10) እና በላይ የደረቅ ጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ያሉት እና የባለቤትነት ማረጋገጫ (ሊብሬ) ወይም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚውል .. ወይም ያለቅድመ ሁኔታ እንደተጠየቀ የሚከፈል በኮርፖሬሽናችን ስም የተሰራ የባንክ ጋራንቲ ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ ብር ብቻ) ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ጀምሮ 90 ቀን የሚቆይ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. /ቤቱ አሸናፊውን ተጫራች ድርጅት በሚመርጥበት ጊዜ የጭነቱን መጠን እንደ አስፈላጊነቱ እስከ 50% ሊቀንስ ወይም ሊጨምር ይችላል።
  5. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን ማለትም የዋጋ መሙያ ሰነድ ላይ የንግድ ስራ ፈቃድ .. ሰርተፍኬት የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት፣ ታክስ ሊራንስ፣ የተሽከርካሪዎችን ሊብሬ ኮፒ እና ሌሎች አስፈላጊ ዶክመንቶችን በማስገባት ዋና እና ቅጅ ለብቻ፣ እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያን ለብቻ በፖስታ በማሸግ ማያያዝ አለባቸው።
  6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን ባሕር ዳር ከተማ ከሚገኘው ዋና /ቤታችን ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ዋናው /ቤት አማራ ፓይፕ ፋብሪካ ፊት ለፊት ግዥ እና አቅርቦት ቡድን በመቅረብ ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  7. ጨረታው 15ኛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4:30 ይከፈታል፡፡ ነገር ግን የመክፈቻ ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።
  8. የጨረታ ሰነዱን ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር ብቻ) በመክፈል ከኮርፖሬሽናችን ገንዘብ ያዥ ቢሮ ቁጥር 23 ቀርበው መግዛት ይችላሉ።
  9. ኮርፖሬሽናችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  10. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058-320-35-76 መደወል ይችላሉ፡፡

 

ኅብር ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

 

Save Tender