ድርጅታችን ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ ለሰበታ ቅርንጫፍ ፋብሪካ በቂ ራዲየስ የሚሸፍን የመብረቅ መከላከያ ለማስተከል ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 044/2017 ዓ.ም
ድርጅታችን ለሰበታ ቅርንጫፍ ፋብሪካ በቂ ራዲየስ የሚሸፍን የመብረቅ መከላከያ ለማስተከል ፍላጎት ያላቸውን ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
በመሆኑም መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች -
- የታደሰ ንግድ ፍቃድና የዘመኑን ግብር ለመከፈላችሁ መረጃ ማቅረብ ይኖርባችኋል፤
- ቫትን አካቶ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመከፈል ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሠነዱን መካኒሳ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ገንዘብ ቤት ቢሮ ቁጥር 004 በመቅረብ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፤
- ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነድ “ኦሪጅናል” እና “ፎቶ ኮፒ” ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 2 በመቶ በሲፒኦ ለብቻው በኢንቨሎፕ በማሸግ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፤
- ተጫራቾች የሚያስገቧቸውን ሠነዶች እስከ ሰኔ 27 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሠዓት መካኒሳ በሚገኘው ዋናው መ/ቤት ግዥ ቢሮ ቁጥር 503 ማቅረብ ይኖርባቸዋል። ጨረታው በዚያው ዕለት ከጠዋቱ 4፡15 ሠዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፣
- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ፖ.ሣ.ቁ.፡ 3516 ስልክ፡ 011 369 0563 ፋክስ: 011 5 513299
አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ
ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ
