Tender Detail

Tender Details

  • Company CITY GOVERNMENT OF ADDIS ABABA TRADE BUREAU (የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ)
  • Address ውቤ በረሃ ደጃች ውቤ 1888 ህንጻ 8ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 803 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0118126179
  • Websitehttps://aacatb.gov.et/
  • Deadline25 Jul 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1000.00
  • opening date2025-07-25 00:00:00
  • Categories Land, House, Building And Warehouse Rent

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 15 ቁጥር 2 ላፍቶ ሁለገብ ገበያ ማዕከል ያስገነባቸውን የአትክልት፤ የፍራፍሬ ፣ የጥራጥሬ እና የሰብል መሸጫ አገልግሎት ሱቅና መጋዘን መስፈርቱን አሟልተው ለሚገኙ ድርጅቶች ንግድ ቢሮ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአገልግሎት ክፍያ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታው ዓይነት

የሱቅ እና የመጋዘን ኪራይ አገልግሎት

 

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 15 ቁጥር 2 ላፍቶ ሁለገብ ገበያ ማዕከል ያስገነባቸውን የአትልት፤ የፍራፍሬ የጥራጥሬ እና የሰብል መሸጫ አገልግሎት ሱቅና መጋዘን መስፈርቱን አሟልተው ለሚገኙ ድርጅቶች ንግድ ቢሮ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በአገልግሎት ፍያ ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡

  1. ተጫራቾችች አምራች ለመሆናቸው በስማቸው የተመዘገበ ህጋዊ የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ሰነድ ያላቸው ወይም በሰነዶች ማረጋገጫ የተመዘገበ ህጋዊ የመሬት ኪራይ ውል ማረጋገጫ ሰነድ ያላቸው ወይም በኢንቨስትመንት መሬት ወስደው ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው
  2. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ሰነድ በዘርፍ በመለየት በአትልትና ፍራፍሬ እና በጥራጥሬ ሰብል ላይ ለይተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፤
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) ወይም በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ስም ሲፒኦ (ጋራንትድ ቦንድ) በማሰራት ማስያዝ የሚችሉ፡፡
  4. የጨረታ ማስከበሪያው ዋስትና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ከመጨረሻው ቀን በኋላ ለተጨማሪ 90 ቀናት ፀንቶ ይቆያል፡፡
  5. ይህ ጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት የማይመለስ 1000 (አንድ ሺህ ብር) በመፈል የጨረታ ሰነዱን ከመስሪያ ቤቱ አድራሻ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ደጃች ውቤ 1888 ህንጻ 8ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 803 መግዛት ይችላሉ
  6. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሳባቸውን ስርዝ ድልዝ ሳይኖረው ቢሮው በሰጣችሁ ፎርማት ላይ በመሙላት የድርጅታችሁን ስም፣ የኃላፊ ስምና ፊርማ በማህተም አስደግፋችሁ ሙሉ አድራሻችሁን በመግለጽ፤
    1. ፋይናንሻል አንድ ኦሪጂናል እና ፋይናንሻል አንድ ኮፒ
    2. ኒካል አንድ ኦሪጂናል እና ቴክኒካል አንድ ኮፒ በማድረግ በሰም በታሸገ በተለያየ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡
  7. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከሰኞ እስከ አርብ 230 እስከ 1100 ሰዓት ድረስ ንግድ ቢሮ የግዢ ዳሬክቶሬት 8ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር -803 ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባችል፡፡
  8. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በወጣ 11ኛው ቀን ይከፈታል ቀኑ የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ከረፋዱ 400 ሰዓት ታሽጎ በዚያን ቀን ከረፋዱ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  9. ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 0118126179/0111703024 በመደወል መረጃ መጠየቅ ይቻላል፡፡

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ደጃች ውቤ 1888 ህንጻ 8ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 803

 

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የንግድ ቢሮ

 

Save Tender