Tender Detail

Tender Details


ለፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ነገሮችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 001/2018

 

ለፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውል

  • ሎት 1 ልዩ ሀገር አቋራጭ ወኪል
  • ሎት 2 የአገልግሎታችን አውቶቢሶች የወለል፣ የወንበር እና ውስጣዊ ግድግዳ ጥገና አገልግሎት
  • ሎት 3 ስማርት ሪን ዲስፕለይ (smart screen Display)
  • ሎት 4 የጥበቃ አገልግሎት
  • ሎት 5 የተለያዩ ፕሪንተሮችና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች ጥገና
  • ሎት 6 የአውቶቢሶች የተላላጡ ፍሎች ቀለም ለመቀባት
  • ሎት 7 የሀገር አቋራጭ ባስ -ትኬቲንግ ሲስተም
  • ሎት 8 የታሸገ ውሃ ባለ 330 ሚሊ
  • ሎት 9 ደረቅ ኬክ ባለ 80 ግራም
  • ሎት 10 ዩቶንግ ባስ ZK6122H9 መለዋወጫ ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
  1. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ቀናት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ ከድርጅቱ ቢሮ ቁጥር 28 በመምጣት መግዛት ይችላሉ።
  2. ከሎት 1 እስከ ሎት 10 ተጫራቶች ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት እንዲሁም የንግድ ምዝገባ የምስ ወረቀት ኮፒ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል።
  3. ሎት 1 እና ሎት 10 ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሠነድ ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ፖስታ ኮፒ እና ኦርጅናል ለየብቻ በማዘጋጀትና በኢንቨሎፕ በማሸግ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 28 በተቀመጠ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ /Bid Bond/ በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ባልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የስራ ቀናት ቆይቶ 15ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 28 ይከፈታል የመፈቻው ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም በበዓል ላይ ከዋለ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት ይከፈታል።
  6. አገልግሎታችን ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሜክሲኮ ወደ ልደታ ቤተርስቲያን የሚወስደው መንገድ ላይ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት ነው፡፡

ለተጨማሪ መረጃ:- ስልክ 011-5-50-45-64

 

ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት

 

Save Tender