Tender Detail

Tender Details

  • Company ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር
  • Address ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 02/03 ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ , የቤት ቁጥር 184: አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115528874
  • Websitehttps://www.addismap.com/am/bole-advert
  • Deadline05 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2025-08-05 00:00:00
  • Categories Fiber And Ceramics Product , Steel, Metals And Aluminium , Stationery Materials , Kitchen Materials , Paint

ቦሌ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር የተለያየ መጠን ያላቸው ፖስታዎች/ ኤንቨሎፕ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የሀገር ውስጥ የግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

 

ቦሌ ማተሚያ .የተ.የግ.ማህበር ሎት 1. የተለያየ መጠን ያላቸው ፖስታዎች/ ኤንቨሎፕ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ሎት 2. ቁርጥራጭ እና ግልፋፊ ወረቀቶች፣ የወረቀት ኮር፣ ፕሌቶች፣ የቀለም ቆርቆሮ ባለ አንድ እና ሁለት ኪሎ መጠን ያለው በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

    1. ተጫራ:- በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የቫት ተመዝጋቢ የምስ ወረቀት፣ የንግድ ሰርተፊኬት እና ሌሎችም የህጋዊነት ማረጋገጫ ሰነዶችን ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
    2. ተጫራቾች በቅድሚያ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ/ ቢሮ ቁጥር 101 በመክፈል ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ድረስ ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ በሚገኘው ቢሮአችን መግዛት ይኖርባቸዋል፡፡
    3. ለሎት 1 የሚሳተፉ ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የዋጋቸውን 2% ለሎት 2 የሚሳተፉ ደግሞ ብር 30,000 (ሰላሳ ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /ሲፒኦ/ በቅድሚያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
    4. ተጫራቾች ቴክኒካል እና ፋይናንሺያል ሰነዶችን በአንድ ፖስታ አሽገው ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ከግዥ ክፍል በሚገኘው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ያስገባሉ፡፡
    5. ለፖስታዎች የሚሳተፉ ተጫራቾች ሰነድ ሲገዙ ናሙናዎቹን በአይን በማየት ከሚያስገቡት ሰነድ ጋር የሚያቀርቡትን ሳምፕል አያይዘው የማቅረብ ግዴታ አለባቸው፡፡
    6. ለሎት 2 የሚሳተፉ ተጫራቾች በቅድሚያ ከቦታው በመምጣት የሚሸጠውን ንብረት ማየት ይችላሉ እንደዚሁም በኪሎ/በነጠላ የሚሰጡት ዋጋ .. 15% በማካተት በግልጽ ተጽፎ መቅረብ አለበት
    7. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባለው 15ኛው ቀን ከረፋዱ 300 ሰዓት ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ 330 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገበት በማህበሩ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
    8. ድርጅቱ ሌላ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡ ቦሌ መንገድ ከቶታል ነዳጅ ማደያ ዝቅ ብሎ

ቦሌ ማተሚያ /የተ/የግ/ማህበር

ስልክ ቁጥር ............ 01115 15 50 05/0115 51 88 72

ፋክስ ............ 0115 51 86 96

..ቁጥር ...... 2365

 

ቦሌ ማተሚያ /የተ/የግ/ማህበር

 

Save Tender