Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Athletics federation (የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን)
  • Address ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንጻ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116-47-97-94
  • Websitehttps://eaf.org.et/
  • Deadline06 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price100.00
  • opening date2025-08-07 00:00:00
  • Categories Accounting & Auditing , Accounting & Auditing , Accounting & Auditing

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ክሐምሌ 1, 2016 እሰከ ሰኔ 30, 2017 ዓ.ም አመታዊ አዲት ለማስደረግ የውጭ ኦዲተር በሀገር ውስጥ ጨረታ በግልጽ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።


 

በድጋሚ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ክሐምሌ 1, 2016 እሰከ ሰኔ 30, 2017 . አመታዊ አዲት ለማስደረግ የውጭ ኦዲተር በሀገር ውስጥ ጨረታ በግልጽ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል

በዚሁ መሠረት

  1. ተጫራቾ በጨረታው ለመወዳደር ከህጋዊ አካል ማለትም ከታወቀ የሂሳብ አያያዝ አዲት ቦርድ የተረጋገጠ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
  2. በጨረታው ለመወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የቲን እና ቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የዘመኑ ታክስ ከፈሉ።
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር) ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
  4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ቴክኒካልና ፋይናንሻል ለብቻው በታሸገ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 5 ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋልየጨረታ ሳጥኑ 10ኛው ቀን ከቀኑ 1100 ይታሸጋል
  5. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 11ኛው ቀን ከረፋዱ 430 ሰዓት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 5 (መሰብሰቢያ አዳራሽ) ይከፈታል የመክፈቻ ቀን ቅዳሜ፣ እሁድ ወይም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ታሽጎ ይከፈታል
  6. ተጫራቾች ጨረታውን በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በመክፈል ጉርድ ሾላ በሚገኘው በፌዴሬሽኑ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 5 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ
  7. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንፃ 2 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6

ለበለጠ መረጃ፡- 0911104814/0911-41-64-83 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

ፖ.ሳ.ቁ 13336

 

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን

 

Save Tender