መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን የፅዳትና የሴፍቲ ዕቃዎች፣ የእንጨት ምርት ውጤቶች እና Compression Test Machine ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት
DEFENCE CONSTRUCTION MATERIALS MANUFACTURING ENTERPRISE
የጨረታ ማስታወቂያ
ግልጽ ጨረታ ቁጥር DCMME27/2017
መከላከያ ግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁትን የፅዳትና የሴፍቲ ዕቃዎች፣ የእንጨት ምርት ውጤቶች እና Compression Test Machine ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ሎት 1 የፅዳትና የሴፍቲ ዕቃዎች
ሎት 2 የእንጨት ምርት ውጤቶች ማጠናቀቂያ ግብዓቶች (Drower lock, Spring Hinge, Handle, Slider, MDF Screw...etc)
ሎት 3 Compression Test Machine
ስለዚህ በዘርፋ የተሰማሩ የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈሉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የምስክር ወረቀት እና የታክስ መለያ ቁጥር (TIN) ማቅረብ የሚችሉ እንዲሳተፋ እየጋበዝን ዝርዝር የጨረታ መመሪያ እና ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን በኋላ ሐምሌ 24/2017 ጀምሮ ባሉት ተከታታይ የሥራ ቀናቶች ቃሊቲ በሚገኘው ዋናው መስሪያ ቤታችን ፋይናንስ አንውንቲንግ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 23 በመምጣት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመክፈል እና ሰነዱን በመግዛት መጫረት የሚትችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታዉ ሐሙስ ነሀሴ 08/2017 ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ 4፡10 የሚከፈት ሰዓት መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ማሳሳቢያ፡- ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- ቃሊቲ ከቶታል አልፎ ቋራ ሆቴል አጠገብ ይገኛል፡፡
ማስታወሻ፡- ለተጨማሪ ማብራሪያ የስልክ ቁጥር 09-11-04-38-43 መደወል ይቻላል፡፡
