Tender Detail

Tender Details

  • Company የሲዳማ ብ/ክ/መ/ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ
  • Address ከሀዋሳ ገብርኤል ቤ/ክርስትያን ፊት ለፊት : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-2-21-70-14
  • Website
  • Deadline15 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-15 00:00:00
  • Categories Furniture And Furnishing , Carpets And Curtains , Electronics Materials

የሲዳማ ብ/ክ/መ/ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተገለጸውን ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሲዳማ ///ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ 2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች በሎት የተገለጸውን ግዥ በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ሎት 1 የኤሌከትሮኒክስ ግዥ፣

ሎት 2 የፈርኒቸር ግዥ፣

ሎት 3 የመጋረጃ እና ምንጣፍ ግዥ፣

በመሆኑም ተጫራቾች፡-

  1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የምዝገባ ምስ ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ ከብር 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ ብር) በላይ ሲሆን የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የተመዝጋቢነት ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) እየከፈሉ ከመ/ቤቱ ግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ዳይሬቶሬት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  5. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ዋጋቸውን 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር ብቻ) በጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ .. ማስያዝ ይኖርባቸዋል፣ ጨረታው የቴኒካል እና የፋይናንሻል ሰነድ አንድ ኦርጅናል እና አንድ ኮፒ መቅረብ አለበት፡፡ ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እስከ 15ተኛው ቀን 8:00 ሰዓት ድረስ በድርጅቱ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እለቱ የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ 800 ሰዓት ተዘግቶ 830 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  6. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሂሳብ ላይ ስማቸውን፣ ፊርማቸውን፣ አድራሻቸውን እና ስልክ ቁጥራቸውን ማስፈር አለባቸው፡፡
  7. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር፡- 046-2-21-70-14 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የመ/ቤቱ አድራሻ ከሀዋሳ ገብርዔል /ክርስትያን ፊት ለፊት ነው፡፡

 

የሲዳማ ///ከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ

 

Save Tender