የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ንብረት የሆነው ጉርድ ሾላ የሚገኘውን የፌዴሬሽኑን ህንፃ ላይ የሚገኙ ሦስት /3/ ክፍሎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።
በድጋሚ የወጣ ግልጽ የቢሮ ኪራይ
የጨረታ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ንብረት የሆነው ጉርድ ሾላ የሚገኘውን የፌዴሬሽኑን ህንፃ ላይ የሚገኙ ሦስት /3/ ክፍሎችን ማለትም ፡-
1ኛ የካሬው ስፋት 18.89 ካ.ሜ እና የካሬው ስፋት 21.67 ካ.ሜ በ4ኛ ፎቅ ላይ የሚገኙ ለቢሮ አገልግሎት የሚውሉ መነሻ ዋጋ ብር 900.00 (ዘጠኝ መቶ ብር) ከቫት በፊት፡
2ኛ የካሬው ስፋት 117 ካ.ሜ የሆኑ በግራውንድ ወለል ላይ የሚገኝ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ መነሻ ዋጋው በካሬ ብር 1000.00 (አንድ ሺህ ብር) ከቫት በፊት የሆነ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።
በዚሁ መሠረት፡-
- ተጫራቾች ጨረታውን በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ለተከታታይ 7 የሥራ ቀናት በአየር ላይ ይውላል።
- ተጫራቾች ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ለተከታታይ 7 የሥራ ቀናት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 2 ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ8ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ዕለት ከረፋዱ 4፡30 ሰዓት በፌዴሬሽኑ ቢሮ ቁጥር 5 (መሰብሰቢያ አዳራሽ) ይከፈታል።
- ቢሮዎቹን ጉርድ ሾላ የሚገኘው አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ህንፃ መጥታችሁ ማየት ይቻላል።
- መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- ጉርድ ሾላ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሕንጻ 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 6
ለበለጠ መረጃ:- 0911 14 21 00 / 0911 46 22 60 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::
ፋክስ 0116-45-08-79
ፖ.ሳ.ቁ 13336
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን
