Tender Detail

Tender Details

  • Company Abay Bank S.C (ዓባይ ባንክ አ.ማ)
  • Address ባምቢስ አካባቢ ኖክ ነዳጅ ማደያ ፊት ለፊት ከሚገኘው ዝቋላ ኮምፕሌክስ ህንፃ 8ኛ ፎቅ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-5-57-17-60
  • Websitehttps://abaybank.com.et/am/
  • Deadline21 Aug 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-08-21 00:00:00
  • Categories Land, House, Building And Warehouse Rent

ዓባይ ባንክ አ.ማ በደሴ ከተማ ባስገነባው G+5 ህንጻ ውስጥ ከ1ኛ ወለል ጀምሮ እስከ 3ኛ ወለል (ፎቅ) ድረስ ያሉ ለአገልግሎት የተዘጋጁ ክፍሎችን ለቢሮ እና ንግድ ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።


 

የህንፃ ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር :- AB/PPM/05/06/2025-26

 

ዓባይ ባንክ . በደሴ ከተማ ባስገነባው G+5 ህንጻ ውስጥ 1 ወለል ጀምሮ እስከ 3 ወለል (ፎቅ) ድረስ ያሉ ለአገልግሎት የተዘጋጁ ክፍሎችን ለቢሮ እና ንግድ ስራ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋልበመሆኑም፡-

  1. ተጫራቾች የሚከራዩ ክፍሎችን ዓይነትና ስፋት ዝርዝር መግለጫ በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ
  2. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ ዓባይ ባንክ ቅርንጫፍ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከነሀሴ 1 ቀን 2017 . ጀምሮ ጨረታው እስከሚዘጋበት ድረስ በአካል በመቅረብ ትር በስራ ዓት ከሰኞ እስከ አርብ 200 እስከ 1100 እና ቅዳሜ እስከ 600 ዓባይ ባንክ ደሴ ከተማ መናፈሻ አካባቢ በሚገኘው ደሴ ዲትሪክት ቢሮ ወይም ባምቢስ ኖክ ፊት ለፊት በሚገኘው ዓባይ ባንክ ዋና /ቤት 8 ፎቅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዲፓርትመንት መግዛት ይችላሉ
  3. የጨረታ መዝጊያ ቀን ነሀሴ 15 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ሲሆን የጨረታ መክፈቻ በተመሳሳይ ቀን ነሀሴ 15 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 430 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ደሴ ከተማ ዓባይ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት ቢሮ ይከፈታል
  4. የጨረታ ሰነድ የሚገባው እና የሚከፈትበት ቦታ ደሴ ከተማ በሚገኘው ዓባይ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት ቢሮ ይሆናል፡
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናን በተመለከተ ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ክፍሎች ካሬ ሜትር ጠቅላላ የስድስት ወር የኪራይ ዋጋን ታሳቢ በማድረግ የሱን 2% በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዛዣ (CPO) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በዓባይ ባንክ . ስም ማስያዝ አለባቸው
  6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ደሴ ከተማ በሚገኘው ዓባይ ባንክ ደሴ ዲስትሪክት ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከሚዘጋበት ቀን እና ሰዓት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  7. ተጫራቾች ለኪራይ የቀረቡ ክፍሎችን ከነሀሴ1 ቀን 2017 . ጀምሮ እስከ ነሀሴ 14 ቀን 2017 . ድረስ በስራ ቀን እና ሰዓት ደሴ ከተማ መናፈሻ አካባቢ ህንፃው ባለበት ቦታ በመሄድ መጎብኘት ይችላሉ
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  9. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0333110987/ 0115571760 በመደወል ማግኘት ይችላሉ

 

ዓባይ ባንክ .

ዓባይ-የታላቅነት ምንጭ!

 

Save Tender