Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባሕር ዳር ሪጅን (Ethiopian Electric Service Bahir Dar Region)
  • Address ባህርዳር ከተማ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0583206999
  • Website
  • Deadline15 Sep 2025, 12:00 AM
  • magazineAddis Zemen
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-09-15 00:00:00
  • Categories Steel, Metals And Aluminium , Vehicle tire

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የባሕር ዳር ሪጅን ከዚህ በታች የተገለጹን አገልግሎት የማይሰጡ የተለያዩ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ኢኤአ-ባሪ/ግብጨ/005/2018

 

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የባሕር ዳር ሪጅን ከዚህ በታች የተገለጹን አገልግሎት የማይሰጡ የተለያዩ ዕቃዎችን ባሉበት ሁኔታ እና ቦታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

ሎት

 

የዕቃው ዓይነት

 

የጨረታ ማስከበሪያ

 

የጨረታ መዝጊያ ቀንና ሰዓት

 

የጨረታ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

 

1

 

ብረታ ብረቶች

 

75,000.00

 

 

 

 

መስከረም 05 ቀን 2018 . 800 ሰዓት

 

 

 

 

መስከረም 05 ቀን 2018 . 830 ሰዓት

 

2

 

ቁርጥራጭ አልሙኒየም ሽቦ

 

75,000.00

 

3

 

የመኪና ጎማ

 

20,000.00

 

4

 

በርሚል

 

15,000.00

 

 

ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልግ ድርጅት ወይም ግለሰብ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ።

  1. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ባሕር ዳር በሚገኘው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የባሕር ዳር ሪጅን ዋና /ቤት ቀበሌ 05 ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ወይም ድብ አንበሳ ሆቴል ጎን በሚገኘው ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 408 በመምጣት ለአንዱ ሎት ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብርበመክፈል መውሰድ ይችላሉ።
  2. ተጫራቾች ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 300 ሰዓት እስከ 600 ሰዓት እንዲሁም ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 700 እስከ 1000 ሰዓት ንብረቱ በሚገኝበት ቦታ በመሄድ መመልከት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያቀርቡት የገንዘብ መጠን በባንክ በተረጋገጠ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Security) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ በድጋፍ ደብዳቤ የሚመጡ ተጫራቾችን አናስተናግድም።
  4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የጨረታ ቁጥሩን በመግለፅ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  5. ጨረታው መስከረም 05 ቀን 2018 . ከቀኑ 8:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት በሰፕላይ ቼይን፣ ንብረት እና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ ቁጥር 408 ይከፈታል።
  6. ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግዎ በስልክ ቁጥር 058-320-6999/6775 መደወል ይችላሉ።
  7. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ባሕር ዳር ሪጅን

Save Tender