ድርጅታችን ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ያገለገሉ መኪኖች (CHR, Toyota Vitizs and Corolla) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
ቁጥር ት/ት/ግዥ060/2017
ድርጅታችን ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር ያገለገሉ መኪኖች (CHR, Toyota Vitizs and Corolla) በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች በማሟላት እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።
- ተጫራቾች በዘርፉ ወይም በተመሳሳይ ዘርፍ የተሰማሩ 2017 ዓ.ም ህጋዊና የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ያለው፣ የተ.እ.ታ ተመዝጋቢ የሆነ እና የቲን ሰርተፍኬት ያለው ማንኛውም አቅራቢ የዋጋ ማቅረቢያ ማቅረብ ይችላል።
- የጨረታውን ሰነድ ጀሞ 3 አካባቢ አጫሉ መንገድ በሚገኘዉ ትራኮን ዋና መ/ቤት ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እሰከ መስከረም 3, 2017 ዓ.ም ጀምሮ የማይመለስ ብር 200 በመክፈል መውሰድ ይቻላሉ።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን 2% ሲፒኦ ወይም የባንክ ቢድ ቦንድ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻውን በታሸገ ፖስታ እስከ መስከረም 3, 2017 ዓ.ም ከቀኑ 4፡00 ሰአት ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች ፋይናሻል ሰነዶቻቸውን በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
- ጨረታው መስከረም 3, 2017 ዓ.ም ከቀኑ 4፡00 ሰአት ተዘግቶ ጀሞ 3 አካባቢ አጫሉ መንገድ በሚገኘው ትራኮን ዋና መ/ቤት ከቀኑ 4፡30 ይከፈታል።
- ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0118722174/0929918416
/0911455448/0929040439 ግዥ ክፍል መጠየቅ ይቻላል።
ትራኮን ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማህበር
