ኩባንያቸችን ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አ/ማ እ.ኤ.አ. የ2025/26 በጀት ዓመት እና ለቀጣይ ሶስት ተከታታይ አመታት ሂሳብ በውጭ ኦዲተር ኦዲት ማስደረግ ስለሚፈልግ አ/ማህበሩን ኦዲት በማድረግ ለጠቅላለ ጉባኤው ቀርቦ ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አክስዮን ማህበር
SELAM BUS LINE SHARE COMPANY
የውጭ ኦዲተር ጨረታ ማስታወቂያ
ኩባንያቸችን ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አ/ማ እ.ኤ.አ. የ2025/26 በጀት ዓመት እና ለቀጣይ ሶስት ተከታታይ አመታት ሂሳብ በውጭ ኦዲተር ኦዲት ማስደረግ ስለሚፈልግ አ/ማህበሩን ኦዲት በማድረግ ለጠቅላለ ጉባኤው ቀርቦ ዓመታዊ የሂሳብ ሪፖርት ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶችን አወዳድሮ ማሰራት ስለሚፈልግ የሚከተሉትን መመዘኛዎች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል።
- በዘርፉ የተሰማራና ሰርቲፋይድ አካውንታንት የሆነ
- የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ ቲን ሰርቲፊኬት እንዲሁም የተጨማሪ እሴት ታክስ (ት.እ.ታ) ወይም ተር ኦቨር ታክስ (ተ.እ.ታ) እና የግብር ክሊራንስ ማቅረብ የሚችል
- አመስት አመትና ከዚያ በላይ በውጭ ኦዲተርነት የሰራ
- ከዚህ በፊት ኦዲት ያደረጓቸውን መ/ቤቶች እንዲሁም አጠቃላይ ልምድና ተሞክሯቸውን በዝርዝር ማቅረብ የሚችል፣
- የኦዲት ሪፖርቱን በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች ማዘጋጀት የሚችሉ
- አ/ማህበሩ ዓመታዊ በጀት መዝጊያ ላይ ኦዲት ማስደረግ በፈለገ ጊዜ በተፈለገው ጊዜ ስራውን አጠናቆ ለማስረከብ ፈቃደኛ የሆኑ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለተከታትይ ሶስት አመታት ማሰራት ይፈልጋል።
- ተወዳዳሪዎች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ በአስር ተከታታይ ቀናቶች ውስጥ የሚወዳደሩበትን ቴክኒካልና ፋይናሽያል ፕሮፖዛል ለየብቻው በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማሸግ ቅዱስ ዮሴፍ ቤ/ክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው በአ/ማህበሩ የጥገና ማእከል ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል።
- ተጫራቾች በሚከተለው የጨረታ ቀናት መሰረት መሳተፍ ይችላሉ።
መስከረም 20 ቀን 2018 ዓ.ም 9:00 ተዘግቶ በእለቱ 9፡30 ቅ/ሚካኤል ግቢ ዉስጥ በሚገኘዉ የእ/ማህበሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል።
|
ተ/ቁ |
የድርጅቱ ስም |
የጨረታው አይነትና ቁጥር |
የጨረታው ቆይታ ጊዜ |
የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ቀን |
|
1 |
ሰላም የህዝብ ማመላለሻ አ/ማ |
ግልፅ ጨረታ ሰ/ህ/ማ/አ/ማ/002/2018 |
ከመስከረም 11 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ መስከረም 20 ቀን 2018 ዓ.ም 9፡00 ድረስ |
መስከረም 20 ቀን 2018 ዓ.ም 9፡00 ተዘግቶ በእለቱ 9፡30 ቅ/ሚካኤል ግቢ ውስጥ በሚገኘው የአ/ማህበሩ መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል። |
ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 09-11-46-61-87 // 09-47-34-62-00 // 011-558-3161 ይጠይቁ።
ሰላማዊ ጉዞ ሰላም ባስን ይዞ !!!
