የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ጤና ጣቢያ ለ2018 በጀት ዓመት እገልግሎት የሚውል ቋሚ የቢሮ ዕቃ፣ አላቂ የቢሮ ዕቃ፣ የፅዳት ዕቃ፣ የህትመት ውጤት፣ የደንብ ልብስ፣ መድሃኒትና የሀከምና ዕቃ፣ አላቂ የግንባታ ዕቃዎች፣ የጭነት አገልግሎት፣ እና የጉልበት ስራ አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10
ጤና ጣቢያ የ2018ዓ.ም የአንደኛ ዙር ግልፅ ጨረታ
ለ2018 በጀት ዓመት እገልግሎት የሚውል ቋሚ የቢሮ ዕቃ፣ አላቂ የቢሮ ዕቃ፣ የፅዳት ዕቃ፣ የህትመት ውጤት፣ የደንብ ልብስ፣ መድሃኒትና የሀከምና ዕቃ፣ አላቂ የግንባታ ዕቃዎች፣ የጭነት አገልግሎት፣ እና የጉልበት ስራ አገልግሎት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። በዚህም መሰረት፡-
1. በተሰማሩበት የስራ መስክ የዘመኑ ግብር ለመከፈላቸው የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው።
2. ተጫራቾች በአቅራቢነት የተመዘገቡበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
3. ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዘጋቢ የሆኑና የዚህን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል።
4. ጥቃቅንና አነስተኛ ተቋማት ከሆኑ ካደራጃቸው አካል የዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው።
5. የጨረታ ሰነዱን 150.00 /አንድ መቶ ሃምሳ ብር/ በመያዝ መግዛት ይችላሉ።
|
የሎት ቁጥር |
የሎት ዝርዝር |
የተጠቀሰው የጨረታ ማስከበሪያ በኢት ብር |
|
ሎት 1 |
ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች |
26,500 |
|
ሎት2 |
አላቂ የቢሮ ዕቃዎች /የጽህፈት መሳሪያ |
5,000 |
|
ሎት3 |
የፅዳት ዕቃዎች |
6,000 |
|
ሎት4 |
የህትመት ውጤቶች |
7,500 |
|
ሎት5 |
የደንብ ልብስ |
5,000 |
|
ሎት6 |
መድሃኒትና የህከምና ዕቃዎች |
52,000 |
|
ሎት7 |
አላቂ የግንባታ ዕቃዎች |
15,000, |
|
ሎት8 |
የጭነት አገልግሎት |
5,000 |
|
ሎት9 |
የጉልበት ስራ አገልግሎት |
5,000 |
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከተጋበዙበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይየስራ ቀናት ውስጥ በጤና ጣቢያው ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 410 ቀርበው መግዛት ይችላሉ።
7. ተጫራቶች የሚያቀርቡትን የእቃ ናሙና አይነት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ማቅረብ ግዴታ አለባቸው።
8. በተጫራች የሚሞላው የዋጋ ዝርዝር ስርዝ ድልዝ ካለው ተቀባይነት የለውም።
9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው ጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
10 ጨረታው በ10ኛው ቀን ከቀኑ 11፡30 ተዘግቶ በቀጣዩ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን እለቱ የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በጤና ጣቢያው አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል።
11. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኦርጅናልና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ አሟልተው መቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
12, ከገዙት የጨረታ ሰነድ ውጪ ተሞልቶ የመጣ ሰነድ ዋጋ የለውም።
13. መ/ቤቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡- በን/ስ/ላ/ከ/ከ ወረዳ 10 ጤና ጣቢያ ልዩ ቦታ ብሔረ ፅጌ ማርያም ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ወረድ ብሎ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 470 79 17 ይደውሉ።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ጤና ጣቢያ
