በሽገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት የገላን ከ/ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የተለያዩ ቋሚ አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ እና የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚ፣ አላቂ እቃዎች፤ የጽዳት እቃዎች፤ የደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ ፤ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ፤ ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የንጋት ኮከብ ቅደመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የጽዳት ዕቃ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ፤የደንብ ልብስ ፣የተለያዩ የጥገና ዕቃዎችን ቋሚ ዕቃዎችንና ኤሌክትሮኒከስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በልደታ ከፍለ ከተማ ስር የሚገኘው ወረዳ 04 ጤና ጣቢያ የሚከተሉትን እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ የሻውል ደማ ቅድመ እንደኛ፤ መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 2019ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስና የስፌት ዋጋ፣ የመኪና ጎማ እና መኪና ጥገና አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የኢትዮጵያ እድገት ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በመንግስት መደበኛ በጀት በተገኘ ገንዘብ በቂ አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ አላቂ የቢሮ እቃዎች፥ የደንብ ልብስ፣ የትምህርት እቃዎች፤ የፅዳት እቃዎች፤ ልዩ ልዩ እቃዎች፣ የደንብ ልብስ ስፌት፤ ልዩ ልዩ ቋሚ እቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የፈደራል ግብርና ምርምር ማዕከል ለ2019 የመኪና መለዋወጫ፣ የጽህፈት መሳሪያ ቋሚ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች፣ ኤሌክትሮኒክሶች እና ጥሬ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የአፄ ፋሲል ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ግልፅ ጨረታ ከመንግስት በተገኘ መደበኛ በጀትና ከውስጥ ገቢ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የትምርት እቃዎች፣ የደንብ ልብስና ቋሚ ፈርኒቸሮች፣ ኮምፒውተሮችና ፕሪንተሮች እና ሌሎችም በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ጤና ፅ/ቤት የወረዳ 11 ፊሊጶስ ጤና ጣቢያ ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የሚያስፈልጉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች ማለትም፡-
በምስራቅ ወለጋ ዞን የኪረሙ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በልደታ ከፍለ ከተማ ወ/6/አስተዳደር/ፋ/ጽ/ቤት- ለጽህፈት ቤቶች በ2019 በጀት አመት የሚያስፈልጋቸውን ግብዓቶች:-
በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ/ም የስራ ዘመን የተለያዩ የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣ አላቂ የፅዳት እቃዎችን፣ የጥገና እቃዎች፣ ደንብ ልብሶችን፣ የቢሮ ቋሚና ኤሌክትሪክ እቃዎችን ግዥ እና የጥገና እና የተለያዩ ህትመቶችን፣ ጥገናና ማስፋፊያ ከነማቴሪያሉ፣ ትራንስፖርት፣ ጉልበት ሽንት ቤት ፍሳሽ ማስወገድ በቦቴ አገልግሎቶች፣ በግልፅ ጨረታ እወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የኦሮሚያ ደንና ዱር እንስሳት ድርጅት ለ2019 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውልና ቀጥሎ የተዘረዘሩትን፤
የሰበታ ከፍለ ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ሥራ አገልግሎት የሚውሉ ሎትኪ የጽሕፈት መሣሪያዎች, ጽዳት እቃዎች፤ አላቂ እቃዎች፣ ደንብ ልብሶች: ሎት 2 የመኪና ጎማዎችን፤ ኤሌክትሮኒከስ እና ፈርኒቸር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በጨረታ ሁለት (ሎት 2) ፦ የዕቃ ማሰሪያ ቃጫ (String for Packing) ብዛት 1,500 ኪግ ግዥ፣
የጋሞ ዞን ፋይናንስና ኘላን ልማት መምሪያ በ2019 በጀት ዓመት 1/ የጽሕፈት መሣሪያ 2/ ኮምፒውተርና ተዛማጅ ዕቃዎች 3/ የጽዳት ዕቃዎች 4/ የኤሌክትሪክ ሞተር ሣይክል 5/ ደንብ ልብስ 6/ ፈርኒቸር 7/ የሞተር ሣይከል ጐማ 8/ የግንባታ ዕቃዎች 9/ ሕትመት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የካ ክ/ከተማ ወረዳ 07 ፋ/ጽ/ቤት በስሩ ላሉት የተለያዩ ሴክተር ጽ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ የጽሕፈት መሣሪያ፣ የፅዳት እቃዎች፣ የአይቲ ዕቃዎች፣ የአትክልት መሣሪያዎች፣ የኪራይ አገልግሎት፣ የፕሪንተር ቀለም፣ ደንብ ልብስ፣ የመኪና ዕቃ እና የመስተንግዶ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለሥራ አገልግሎቱ የሚያስፈልጉትን ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩ የተለያዩ ግዥዎችን በግልጽ ጨረታ ከብቁና ሕጋዊ ተጫራቾች በማወዳደር ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በትምህርትና ስልጠና ዋና መምሪያ የብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በ2019 በጀት በ1ኛ ሩብ ዓመት