የጎንደር ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለስልጣን ከዚህ በመቀጠል የታተመባቸውን ጨረታዎች ልምድ ካላቸው ብቁ ዓለምአቀፍ አቅራቢዎችና ተጫራቾች የተከታዮቹ የስታድየም ቁሳቁሶች አቅርቦት ፣ ዝርጋታ ፣ ፍተሻ እና ትግበራ ይጋብዛሉ ።
ዓለምአቀፍ የጨረታ ማስታወቂያ
ፕሮጀክት፤ የጎንደር ስታድየም ዕድሳት- ክፍል
ቀጣሪ/ደንበኛ፤ የጎንደር ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለስልጣን
አድራሻ፡ ጎንደር፤ ኢትዮጵያ
- የጨረታዎች ግብዣ
- የጎንደር ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለስልጣን ከዚህ በመቀጠል የታተመባቸውን ጨረታዎች ልምድ ካላቸው ብቁ ዓለምአቀፍ አቅራቢዎችና ተጫራቾች የተከታዮቹ የስታድየም ቁሳቁሶች አቅርቦት ፣ ዝርጋታ ፣ ፍተሻ እና ትግበራ ይጋብዛሉ ።
- እሽግ (ፓኬጅ) ሀ፡ የፊፋን ደረጃ የጠበቀ 60ሚሜ ስስ ሳር (ዋና/ሙጫ-የካፍ ምድብ 3 ደረጃ) አቅራቢዎች ብቻ በመቅረብና በመዘርጋት የፊፋ ፈቃድ ያላቸው እንዲሁም እየተሰራበት ያለውን የፊፋን ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ ተቀባይነት ይኖራቸዋል ።
- እሽግ (ፓኬጅ) ለ፡ የተሟላ የውሃ መፋሰሻ (ኤችዲፒኢ የቧንቧ ምስመሮች፣ የውሃ ማርከፍከፈያ፣ የፈሳሽ ባልቦላ፣ ፖምፖ፣ መቆጣጠሪ ሰሌዳዎች (ፓናሎች)፣ የቴሌቪዥን መቀበያ፣ መለዋወጫዎች
- እሽግ (ፓኬጅ) ሐ፡ የቡድን ተለዋጮችና የባለስልጣኖች መቀመጫዎች ከወንበር መጋረጃ ጋር፤
- እሽግ (ፓኬጅ) መ፡ የግብ ቋሚዎች፣ መረቦች እና የማዕዘን ባንዲራዎች፤
- ለተጫራቾች መመሪያዎች
- የጨረታ ገንዘብ፡ የኢትዮጵያ ብር (ኢት.ብር)
- የጨረታ ዋስትና ፡ 2% የጠቅላላው የጨረታ ዋጋ፣ በባንክ ዋስትና አግባብ
- ጨረታው የሚቆይበት ጊዜ ፡ 90 ቀኖች ከማስረከቢያው ቀን ጀምሮ
- የማስረከቢያ ጊዜ፡ ተጫራቾች ሁሉንም መሳሪያዎች በ90 ቀኖች ውስጥ ያቀርባሉ፤ ያጓጉዣሉ፣ ያስገባሉ እንዲሁም ይተገብራሉ ።
- የማቅረቢያ ቦታ፡ ጎንደር ከተማ ስታዲየም፣ ኢትዮጵያ
- ኢኮተርም፡ ኤፍኦቢ አዲስ አበባ፣ የመጨረሻ መዳረሻ ጎንደር ስታዲየም
- የአቅርቦትና የሥራዎች ደረጃ
ስኬታማ ተጫራች፤
- ሁሉንም ማቴሪያሎች በተሟላ ሁኔታ ከስራ ዝርዝሮች ጋር ያቀርባል ።
- ስሱ የሹራብ ጨርቅ የፊፋን ዕውቅና ያለውና የፊፋን የጥራት ደረጃ ማረጋገጫ ከደጋፊ ሰነዶች ጋር ማቅረቡን ያረጋግጣል ።
- በትንሹ ሶስት የፊፋ የተመሰከረላቸው የፒች መስመር ዝርጋታ በስኬት መጠናቀቃቸውን ያሳያል ።
- ሁሉንም ማቴሪያሎች ወደ ጎንደር ፕሮጀክት ሳይት ያጓጉዛል ።
- የተሟላ የመስመር ዝርጋታ፣ ፍተሻና የሁሉንም እሽጎን መሳካት ያረጋግጣል ፡፡
- የፊፋን የመጨረሻ ፍተሻና የመስክ ሳር በሜዳ መኖር ከማስረከቡ በፊት ያረጋግጣል ።
- መተማመኛ፣ መለዋወጫዎችና የተሟላ ስልጠና ለአካባቢው የጥገና ሰራተኞች ይሰጣል፡፡
- የደንበኛ ኃላፊነቶች
- ዕቃዎችን በቦታው ማራገፍ
- ለኤችዲፒኢ የቧንቧ መስመሮች ቦይ ቁፋሮና መልሶ ሙሊት
- የአየር ትኬት የአካባቢ መጓጓዣ ለመስመር ዘርጊ ቡድን መስጠት
- መጠለያ፣ ምሳ እና የውሎ አበል ለሁለት ሙያተኞች
- ነጠላ ፊዝ 240 ቦልት ኤሌክትሪክሲቲ በዝርጋታ ወቅት የመስጠት
- የዋጋ ዝርዝር (ማጠቃለያ)
እሽግ ሀ ፣ ሲንቴቲክ ሳር
የፊፋን ደረጃ የጠበቁ 60ሚሜ ሰው ሰራሽ ሳር (አረንጓዴ ሎሚ መሠል፣ ነጭ መስመሮች አቅርቦ መትከል) 11,000 ሜ^2 በሙጫ በመሸፈን በቴፒ ክር መስፋት
እሽግ ስ፡ የመስኖ ውሃ የማጣራት ስርዓት
- ኤችቢፒኢ ቧንቧዎች 160ሚሜ (130ሜ)፣ 90ሚሜ (345ሜ)
- ቫልቮች፣ የቫልብ ሳጥኖች፣ የአየር ግፊት ቀናሽ ቫልብ፣ አየር የሚለቁ ቫልቮች
- አውቶማቲክ ዲስክ ማጣሪያ፣ የአየር ግፊት ጌጆች፣ አየር የሚያስውጡ ባልቦች
- ዲኮደር ያለው መቆጣጠሪያ፣ ዲኮደሮች፣ ዲቢአር ማገናኛዎች
- ፓምፕ ማስጀመሪያ መቀባበያ፣ ወፍራምሽቦ፣ ኮንዲቶች
- ጉልበት ሰጭ ፓምፕ (46ሜትር ኪዩብ/በሰአት ለእንዳንዱ 85 ሜ አናት) + መቆጣጠሪያ ሰሌዳ
- የውሃ ወለል ሙቀት/ብርሃን መለኪያ (አንድ ፍሬ)
እሽግ ሐ፡ አግዳሚ ወንበሮች
- የተጫዋቾች አግዳሚ ወንበሮች፡ 14 መቀመጫዎች × 2 አግዳሚ ወንበሮች
- የዳኞች አግዳሚ ወንበር 4 መቀመጫዎች × 1 አግዳሚ ወንበር
አሽግ መ፡ ግቦች እና መለዋወጫዎች
- የእግር ኳስ እግር ቋሚዎች (7.32ሜ x 2.44ሜ የተዘነከ ብረት
- የግብ መረቦች (ጥንድ)
- የማዕዘን ባንዲራ ምሰሶዎች ከባንዲራዎች ጋር (8ፍሬ)
- ጊዜያት እና ሁኔታዎች
- የክፍያ ጊዜያት፡ በተጫራቹ የሚወሰን ይሆናል (ለምሳሌ ቅድሚያ መካከለያ + የመጨረሻ ክፍያ የምስክር ወረቀት ሲሰጥ)
- መተማመኛ ዋስትና በትንሹ 3 ዓመታት በሲንቴቲክ ሳር፣ 1 ዓመት በመስኖ ስርአትና መለዋወጫዎች
- ስልጠና፡ አቅራቢ ለአካባቢው ሰራተኞች በአሰራርና ጥገና ላይ በቦታው ስልጠና ይሰጣል
የግምገማ መስፈርቶች፤
- ከስራ ዝርዝርና ከፊፋ መስፈርት ጋር አብሮ የሚሄድ ቴክኒካዊ ተስማሚነት
- በትንሹ ከተመሰከረላቸው የፊፋ አነስተኛ ፕሮጀክቶች የሶስት ፕሮጀክቶች የስራ ልምድ
- ለሳሩ የፊፋን የተመሰከረለት ምስክር ወረቀት ማቅረብ
- የማቅረብና የመስመር ዝርጋታ የጊዜ ሰሌዳ
- የፋይናንስ ተወዳዳሪነት
- የማስረከቢያ ዝርዝር ሁኔታዎች
- የጨረታ ማቅረቢያ የመጨረሻ ቀን ጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ (በአካባቢ ሰዓት)
- ጨረታው የሚከፈተው ጥቅምት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጠዋት 4፡30 ሰዓት የተጫራቾች ወኪሎች ባሉበት
- የማስረከቢያ ቦታ፡ ጎንደር ከተማ አስተዳደር፣ መንገድ ባለስልጣን፣ ጎንደር፣ ኢትዮጵያ
- ኤሌክትሮኒክ ማቅረብ አልተፈቀደም ።
- ተፈላጊ የጨረታ አባሪዎች
- የኩባንያው ማንነትና መገለጫዎች (በተመሳሳይ በፊፋ - የተመሰከረላቸው የፊፋ ፕሮጀክቶች
- የቴክኒክ መረጃ ወረቀቶችና ማረጋገጫዎች (ፊፋን ጨምሮ ጥራት ያለው የፕሮጀክት ሳር)
- የሥራ ፕሮግራም (ማምረት፣ መላክ፣ መዘርጋት፣ ማረጋገጫ መስጠት
- የተብራራ የዋጋ ዝርዝር (የዋጋ መጠን የኢትዮጵያ ብር)
- የታሰበ ክፍያ እና የዋስትና ጊዜ
- ህጋዊ የንግድ ፈቃድ እና የታክስ ሰነዶች
- የጨረታ ይዘት
- ተጫራቾች በሰም የታሸገ የጨረታ ሰነድ በሶስት የተለያዩ ኤንቬሎፖች ያቀርባሉ
- ቴክኒካዊ ዕቅድ
- የኩባንያው ማንነትና ማጣቀሻዎች (ከፊፋ ተመሳሳይ - የተረጋገጠላቸው ፕሮጀክቶች)
- ቴክኒካዊ የመረጃ ወረቀቶችና ማረጋገጫዎች (የፊፋን ጥራት የጠበቀ ስለ ሳር፣ ስለመስኖ ስራና ክፍሎቹ)
- የሥራ ፕሮግራም (ማምረት፤ መላክ፣ ዝርጋታ፣ ማረጋገጫ መስጠት)
- የታሰበ ክፍያና ዋስትና፣ ጊዜ
- ተቀባይነት ያላቸው የንግድና የታክስ ሰነዶች
- የፋይናንስ ዕቃድ
- የዋጋ ዝርዝር (በቀረበው የዋጋ ዝርዝር ሰነድ)
- ታሳቢ የክፍያ ጊዜያት
- የጨረታ ዋስትና
- 2% የጨረታ ዋጋ በባንክ የዋስትና ቅጽ መሠረት
- ተጨማሪ የጨረታ መስፈርቶች
- አጠቃላይ የስራ ልምድ
- የፊፋን የተፈቀደ ሳር በማቅረብና በመትከል የተረጋገጠ የስራ ልምድ
- አቅራቢው ጊዜ ያላለፈበትን የፊፋን የጥራት ማረጋገጫ ማቅረብ አለበት።
- የመልካም ስራ አፈጻጸም ዋስትና እንዲሁም ቅድመ- ሁኔታ የሌለበት የባንክ ዋስትና
ማሳሰቢያ፡- የጎንደር ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለስልጣን ማንኛውንም ወይም ሁሉንም ጨረታዎች በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው፡፡
የጎንደር ከተማ አስተዳደር መንገድ ባለስልጣን
