Tender Detail

Tender Details

  • Company በምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት
  • Address በምዕራብ ኦሞ ዞን ባቹማ ከተማ ፡ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል : ኢትዮጵያ, Phone: 0913312489
  • Website
  • Deadline13 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-11-13 00:00:00
  • Categories Electrical And Electromechanical , Energy, Power And Electricity , Electrical Materials

የባቹማ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት በ2018 ዓ/ም በበጀት ዓመቱ የሚሰሩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ስራዎችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የባቹማ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት 2018 / በበጀት ዓመቱ የሚሰሩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ስራዎችን ወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡

  • Street Light

Location: From Municipality Office to Bachuma Primary Hospital

በዚሁ መሰረት በጨረታው መወዳደር የሚፈልጉ ተጫሬቶች የሚከተሱትን መስፈርቶች በማሟ መወዳደር ይችላሉ።

  1. በጨረታው ለሚሳተፉ በኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ፍቃድ ያላቸው እና በዘርፉ ደረጃ-1 የሆኑ ኮንትራክተሮች መሆን አለባቸው
  2. ተጫራቾች በተሰማሩበት ስራ መስክ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቃድና የስራ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ
  3. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው እንዲሁም የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  4. ተጫራቾች የስራውን ሙሉ ዝርዝር የያዘ የጨረታ ሰነድ በግዥ ንብረት አስተዳደር ኬዝ ቲም ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ የማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብር/ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000 /አንድ መቶ ብር/ በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል እንድሁም LED ማብራት ናሙና በስራ ዝርዝር ላይ የተገለጸውን ማቅረብ አለባቸው
  6. ተጫራቾች ጨረታ ሰነድ ሞልተው ሲመልሱ ቴክኒካሉን 1 ኦርጅናልና 2 ፎቶ ኮፒ ፋይናንሻሉን 1 ኦርጅናልና 2 ፎቶ ኮፒ በተለያየ ፖስታ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል
  7. ከግብር ነፃ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ከገቢዎች /ቤት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  8. ተጫራቾች የታደሰ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል
  9. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 30 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ ቀይቶ 31ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 330 ሰዓት ታሽጎ በዛው ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት የሚከፈት ሆኖ 31ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን 400 ሠዓጥ የጨረታ ተሳታፊዎች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡
  10. በተጨማሪ የጨረታ ሰነድ ላይ የተቀመጡት ቴክኒካል መመዘኛ መስፈርቶች ጨረታ ማወዳደሪያ አካል ተደርጎ ይወሰዳል

ማሳሰቢያ፡-

  • ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ ማምጣት አለባቸው
  • ተጫራቾች ሰነዱን ሞልተው ወደ ጨረታ ሳጥን ለማስገባት ሲመጡ ተመዝግበውና ፈርመው ማስገባት አለባቸው በጨረታ ሰነዱ ላይ ከተዘረዘሩት የግምገማ መስፈርቶች በተጨማሪ ማስታወቂያ ላይ ያሉት መስፈርቶች ሙሉ በሙሉ የቅድመ ብቃት ግምገማ መስፈርት አካል ሆነው ይቆጠራሉ፡፡
  • /ቤቱ የተሻለ መንግድ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ተጨማሪ ማብራሪያ የሚከተትን አድራሻዎች ጠቀሙ

0913312489/0979693597/0916333161

 

በምዕራብ ኦሞ ዞን የባቹማ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት

 

Save Tender