Tender Detail

Tender Details


መ/ቤታችን የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን በአድላት ምክንያት ንቃይ የእንጨት በሮች፤ የእንጨት ፓርቲሽኖች (አካፋይ)፤ የመፀዳጃ ቤት መቀመጫዎች የእጅ መታጠቢያ ሲንኮች፤ የአሉሙኒየም በሮች፤ ወንበሮች፤ ጠረጴዛዎች፤ ሼልፎች፤ የወለል እምነበረድ፤ ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች፤ ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮች፤ ፐሪንተሮች እና የመሳሰሉትን ለሽያጭ በጨረታ ያቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡


 

በድጋሚ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

/ቤታችን የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን በአድላት ክንያት ንቃይ የእንጨት በሮች የእንጨት ፓርቲሽኖች (አካፋይ) የመፀዳጃ ቤት መቀመጫዎች የእጅ መታጠቢያ ሲንኮች የአሉሙኒየም በሮች ወንበሮች ጠረጴዛዎች ሼልፎች፤ የወለል እምነበረድ ዴስክቶፕ ኮምፒዩተሮች ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮች ፐሪንተሮች እና የመሳሰሉትን ለሽያጭ በጨረታ ያቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን ይጋብዛል፡፡

  1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያለው፣
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤
  3. የቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤
  4. የዘመኑን ግብር የከፈለ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፤
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 10,000 (አስር ሺህ ብር) (Audit Service Corporation) ስም በሲፒአ ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፤
  6. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ብር 50 (ሃምሳ ብር) በመፈል 2 ፎቅ ሂሳብ ክፍል በመቅረብ በኮርፖሬሽኑ የሥራ ቀንና ሰዓት (ቅዳሜና እና እሁድን ሳይጨምር) ጠዋት 2:30 እስከ 630 ሰዓት እና ከሰዓት በኋላ 800 እስከ 1100 ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ዕለት አንስቶ ባሉት አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ፍት ሆኖ የሚቆይ እና ጨረታው 11ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከጠዋቱ 500 ሰዓት ላይ በኮርፖሬሽኑ 1 ፎቅ ላይ ይከፈታል፡፡ ዕለቱ የዕረፍት ቀን ወይም የበዓል ቀን ከሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
  8. ኮርፖሬሽኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመቀበልም ሆነ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው
  9. ተጫራ በአካል በመቅረብ የሚሸጠውን ንብረቶች በመመልከት የጨረታ ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

የኮርፖሬሽኑ ድራሻ፡- ቂርቆስ ፍለ ከተማ ካዛንችስ ከሲንቄ ባንክ ፊት ለፊት ወይም ከአይል ሊቢያ ነዳጅ ማደያ ፊት ለፊት ይገኛል።

 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0913 801006 ወይም 0913 166504 መጠየቅ ይቻላል።

 

የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ኮርፖሬሽን

 

Save Tender