በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ ጽ/ቤት በኩል በ2018 በጀት አመት ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት ላይ የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ ጽ/ቤት በኩል በ2018 በጀት አመት ለሴክተር መ/ቤቶች
- አላቂ ዕቃ የጽዳት ዕቃዎች
- ፈርኒቸር
- ኤሌክትሮኒክስ
- ሞተሮችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
- በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ የአቅራቢነት ምዝገባ ወረቀት ያላቸው።
- ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ለ21 /ሀያ አንድ/ የሥራ ቀናት በአየር ላይ የሚውል ይሆናል።
- ተጫራቾች ዋጋ የተሞላበትን 1 ኦርጅናልና 1 ፎቶ ኮፒ የጨረታ ሰነድና የጨረታ ማስከበሪያ (cpo) 10,000 (አስር ሺህ ብር) በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና በፖስታ ለየብቻቸው በማሸግ ማሲያዝ ይኖርባቸዋል።
- የጨረታ ሰነዱ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን አንስቶ ለ21 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በማልጋ ወረዳ ግዥ/ፋይ/አስ/ር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 በመክፈል መውሰድ ይችላሉ። ይህ ጨረታ በ22ኛው ቀን ከ4፡00 እስከ 6፡00 ሰዓት ለዚሁ አገልግሎት በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ሰነዳቸውን አሽጎ ማስገባት ይኖርበታል።
- ጨረታው በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። የጨረታ አሸናፊው የጨረታ ውጤት ሲታወቅ የውል ማስከበሪያ ከጠቅላላ የጨረታ ዋጋ 10% CPO /bid security/ በባንክ በተረጋገጠ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
- የተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው አለመገኘታቸው ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም።
- ጨረታው የሚከፈትበት የሥራ ቀን ካልዋለ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተገለጸው ቦታና ሰአት የሚከፈት ይሆናል።
ለበለጠ መረጃ፡- 0964 14 70 73/ 0926 24 36 97
ማሳሰቢያ፡- መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የማልጋ ወረዳ ፋይ/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት
