Tender Detail

Tender Details

  • Company BRANNA PRINTING ENTERPRISE (ብራና ማተሚያ ድርጅት)
  • Address ከወሎ ሰፈር ወደ ጎተራ በሚወስደው መንገድ 700 ሜትር ላይ በስተግራ በኩል : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114 42 64 80
  • Website
  • Deadline03 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-11-03 00:00:00
  • Categories Printed Advertising Materials , Byproducts

ብራና ማተሚያ ድርጅት ተረፈ ምርት (ቁርጥራጭ) ወረቀቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት ኮንትራት ውል ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

ሽያጭ ጨረታ ቁጥር 001/2018

 

ብራና ማተሚያ ድርጅት ተረፈ ምርት (ቁርጥራጭ) ወረቀቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለአንድ ዓመት ኮንትራት ውል ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የሀገር ውስጥ ተወዳዳሪዎች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ፡፡

  1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣
  2. የተጨማሪ እሴት ምዝገባ ሠርተፍኬት፣
  3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ሠርተፍኬት፣
  4. የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት፣
  5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 10,000 (አስር ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ ወይም .. ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፣
  6. ተጫራቾች በጨረታው ያሸነፉትን ወረቀት ድርጅቱ መጋዘን ድረስ በመሄድ የማንሳት ግዴታ አለባቸው፣
  7. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እስከ 11ኛው የሥራ ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ድረስ ዋጋቸውን በስም በታሸገ ፖስታ ለጨረታ ማስገቢያ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፣ ጨረታው ተጫራቾች በተገኙበት ወይም ባይገኙ ጨረታው በወጣ 11ኛው ቀን 800 ሰዓት ታሽጎ 830 በድርጅቱ ስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፣
  8. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፣

 

አድራሻ፡- ከወሎ ሰፈር ወደ ጐተራ በሚወስደው መንገድ 700 ሜትር ላይ በስተግራ በኩል

ስልክ ቁጥር፡- 011 442 64 80

 

ብራና ማተሚያ ድርጅት

 

Save Tender