Tender Detail

Tender Details


የፈዲስ ግብርና ምርምር ማዕከል ለ2018 የመኪና መለዋወጫ፣ የፅህፈት መሳሪያ ቋሚ እቃዎች፣ የፅዳት እቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች፣ ኤሌክትሮኒክሶች እና ጥሬ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


ለሁለተኛ ጊዜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የፈዲስ ግብርና ምርምር ማዕከል 2018 የመኪና መለዋወጫ የፅህፈት መሳሪያ ቋሚ እቃዎች ዳት እቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች፣ ኤሌክትሮኒክሶች እና ጥሬ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ሆነም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫረቶች፡-

  1. በሚወዳደሩበት ዘርፍ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና የተሟላ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  2. ግብይቱ 200,000 (ሁለት መቶ ሺህ) ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው
  3. ቲን ነምበር ማቅረብ የሚችሉ እንዲሁም የንግድ ምዝገባ ቁጥር ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው
  4. ተጫራቾች በሚያቀርቡበት ሃሳብ መስጫ ስማቸውን፣ ፊርማቸውን እና ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር ይኖርባቸዋል፡፡
  5. የጨረታ ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች የመወዳዳሪያ ሀሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ አይቻልም።
  6. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጪ ሆኖ ለወደፊት በመንግስት ለሚያወጣው ጨረታ እዳይሳተፉ ሊደረግ ይችላል፡፡
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 200 ብር ብቻ በመክፈል ከፈዲስ ግብርና ምርምር ማዕከል መግዛት ይችላሉ።
  8. የሚገዙትን ማቴሪያሎች ዝርዝር መግለጫ ከሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ዋናውን እና ኮፒውን ብቻ ለብቻ ከሁሉም የንግድ ማስረጃዎቻቸው ጋር በታሸገ ኤንቨሎፕ ማቅረብ አለባቸው።
  10. ተጫራቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተከታተይ 15 የስራ ቀናት ቆይቶ 16ኛው ቀን 400 ላይ ተዘግቶ 430 ላይ ይከፈታል።
  11. 50,000 የባንክ ጋራንቲ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችል፡፡
  12. የጨረታ ማስተባበያ ሰዓት ካለፈ በኋላ የመጣ የጨረታ ሰነድ ከጨረታ ሳጥን ውስጥ ሳይገባ ተመላሽ ይሆናል፡፡
  13. መስሪያ ቤቱ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ሳሰቢያ- መስሪያ ቤቱ ግዥውን በነጠላ ዋጋ ወይም በሎት ሊያወዳድር ይችላል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ. 0256667549/ 0256667550 መጠየቅ ይችላሉ

አድራሻ፡- ከሐረር ሳይንስ 500 ገባ

 

በምስራቅ ሐረርጌ የፈዲስ ግብርና ምርምር ማዕከል

Save Tender