Tender Detail

Tender Details


የ404ኛ ኮር ጠቅላይ መምሪያ ለ2018 በጀት አመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

404 ኮር ጠቅላይ መምሪያ 2018 በጀት አመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል  በመሆኑም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች፡-

  • ግባብነት ያለው የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ የንግድ ምዝገባ ምስ ወረቀት፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ሰርተፍኬት፣ ግብር ስለመፈሉና ጨረታ ለመሳተፍ የተሰጠ ማስረጃ/ በየወሩ ቫት ለመንግስት ገቢ ያደረገበት ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡ ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለመግዛት የማይመለስ ብር 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ ብቻ ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት አሶሳ 404 ኮር ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ዴስክ ቢሮ በመምጣት መግዛት ይቻላል፡፡
  • ተጫራቾች ለመጫረት ከጠቅላላ ዋጋ 2% በኋላ ላይ የሚመለስ የጨረታ ማስከበሪያ ከታች በተገለፀው መሰረት በባንክ የተረጋገጠ CPO በዕለቱ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ለተለያዩ አይነት የሲቪል ሰራተኛ አልባሳት ብር 8,000.00
  • የተለያዩ አይነት የቢሮ የፅህፈት እቃዎች ብር 31,100.00
  • የተለያዩ አይነት የትምህርት መርጃ ዕቃዎች ብር 20,880.00
  • ለተለያዩ አይነት ጥራጥሬ እና የፋብሪካ ውጤቶች, 111,075.48
  • የተለያዩ አይነት የፅዳት ዕቃዎች ብር 107,238.08
  • የተለያዩ አይነት የቀላል ተሽከሪካሪ መለዋወጫ ዕቃዎች ብር 10,000.00
  • ጨረታው ጥቅምት 21 ቀን 2018 / እስከ ህዳር 05 ቀን 2018 / በአየር ላይ ከዋለ በኋላ በዚሁ ዕለት ህዳር 05 ቀን 2018 / ከጠዋቱ 330 ሰዓት ተዘግቶ ህዳር 05 ቀን 2018 / ከጠዋቱ 345 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 404 ኮር ጠቅላይ መምሪያ ዳቡስ ካምብ መሰብሰቢያ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል።
  • መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ ህጋዊ መብቱ የተጠበቀ ነው።

መረጃ በስ/ቁጥር / 0910212914 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

404 ኮር ጠቅላይ መምሪያ

 

Save Tender