Tender Detail

Tender Details


የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ለግብርና ኖራ ማሸጊያ አገልግሎት የሚውል ከረጢት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የግብርና ኖራ ማሸጊያ ከረጢት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 040/18

 

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ልል መንግስት ግብርና ቢሮ ለግብርና ኖራ ማሸጊያ አገልግሎት የሚውል ከረጢት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል

 

.

የዕቃው/አገልግሎት ዓይነቱ

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ ማስከበሪያ

የሚታሸግበት ሰዓት

የሚከፈትበት ሰዓት

መክፈቻ ቀን

1

ለግብርና ኖራ ማሸጊያ ከረጢት

በቁጥር

10,000

 

30,000

 

9:00

 

9:05

 

2

የከረጢት ማሰሪያ ክር

በጥቅል

20

 

 

 

በስራ ዘርፍ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለ መመዝገባቸውና የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ ተጫራ በጨረታው መሳትፍ ይችላሉ፡-

  • ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ 60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡
  • በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ያስያዙበትን ማቅረብ አለባቸው
  • ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት 21/02/2018 . 900 ሰዓት የማይመለስ ብር 200 ለሰነዱ በመፈል ዱራሜ ከተማ በሚገኘው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  • ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ ፕሮፎርማ/ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 5/3/2018 . ከቀኑ 900 ሰዓት ድረስ የቴኒካልና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፖስታ በማዘጋጀት በቢሮው ግዥና/ንብ/አስ/ ቢሮ ቁጥር 003 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  • ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፕርስንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
  • የጨረታው ሳጥን 5/3/2018 . ከቀኑ 900 ሰዓት ታሽጐ በዕሉቱ 905 ሰዓት ተጫራ/ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብ/አስ/ ቢሮ ቁጥር 003 ይከፈታል፡፡
  • ቢሮው ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክል መንግስት ግብርና ቢሮ

 

Save Tender

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የኢንጂነሪንግና ኮንስትራክሽን ቢዝነስ ዘርፍ ፋይናንስ እና ግዥ መምሪያ Core Drilling Machine with spare part...

READ MORE