የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ለግብርና ኖራ ማሸጊያ አገልግሎት የሚውል ከረጢት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የግብርና ኖራ ማሸጊያ ከረጢት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 040/18
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ለግብርና ኖራ ማሸጊያ አገልግሎት የሚውል ከረጢት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የዕቃው/አገልግሎት ዓይነቱ |
መለኪያ |
ብዛት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የሚታሸግበት ሰዓት |
የሚከፈትበት ሰዓት |
መክፈቻ ቀን |
|
1 |
ለግብርና ኖራ ማሸጊያ ከረጢት |
በቁጥር |
10,000 |
30,000 |
9:00 |
9:05 |
|
|
2 |
የከረጢት ማሰሪያ ክር |
በጥቅል |
20 |
በስራ ዘርፍ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ፣ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለ መመዝገባቸውና የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳትፍ ይችላሉ፡-
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡
- በተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ያስያዙበትን ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት 21/02/2018 ዓ.ም 9፡00 ሰዓት የማይመለስ ብር 200 ለሰነዱ በመክፈል ዱራሜ ከተማ በሚገኘው የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 003 መውሰድ ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ ፕሮፎርማ/ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 5/3/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ የቴክኒካልና ፋይናንሻል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፖስታ በማዘጋጀት በቢሮው ግዥና/ንብ/አስ/ ቢሮ ቁጥር 003 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፕርስንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
- የጨረታው ሳጥን በ5/3/2018 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ታሽጐ በዕሉቱ 9፡05 ሰዓት ተጫራቾች/ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና ንብ/አስ/ ቢሮ ቁጥር 003 ይከፈታል፡፡
- ቢሮው ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ
