Tender Detail

Tender Details

  • Company በሸገር ከተማ አስተዳደር ገላን ጉዳ ክ/ከተማ የገላን ጉዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address በሸገር ከተማ አስተዳደር ገላን ጉዳ ክ/ከተማ ከአዲስ አበባ 20 ኪሜ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ በተለምዶ አጠራር ኬንተሪ ዋንጋሪ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ላይ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - - -
  • Website
  • Deadline21 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price1500.00
  • opening date2025-11-21 00:00:00
  • Categories Vehicles Rent , Machinery , Rent , Construction Machinery , Construction Vehicle

የጉላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ለክፍለ ከተማው ማዘጋጀ ቤት አገልግሎት የሚውሉ ገልባጭ መኪናዎች፣ ሎደር፤ ኤክስካቫተር፣ ዶዘር D8R፣ ግሬደር እና ሩሎ፣ መኪናዎችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።


 

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የጉላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ገንዘብ /ቤት 2018 በጀት ዓመት ለክፍለ ከተማው ማዘጋጀ ቤት ልግሎት የሚውሉ ገልባጭ መኪናዎች፣ ሎደር፤ ኤክስካቫተር፣ ዶዘር D8R ግሬደር እና ሩሎ መኪናዎችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል።

ስለዚህ በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘረውን መስፈርት የምታሟሉ ድርጅቶች መወዳደር ትችላላችሁ፡፡

  1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የታደስ እንዲሁም የሚፈለግባቸውን ግብር አጠናቀው ስለመፈላቸው በቂ ማስረጃ ወይም ሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 1,500.00 (አንድ አምስት መቶ ብር) ወደ ሰንቄ ባን አካውንት ቁጥር 1054490110216 ላይ ገቢ በማድረግ ወደ ክፍለ ከተማው ገቢ /ቤት ወደ ደረሰኝ ማስቀየር ከክፍለ ከተማ ገንዘብ /ቤት ግዥ የስራ ሂደት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) በባንክ በተመሰከረለት CPO በገላን ጉዳ ክፍለ ከተማ ገንዘብ /ቤት ስም አዘጋጅተው ከመጫረቻ ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ተጫራቾች ሰነዱን ከገዙ በኋላ የሚያከራዩበትን ዋጋ በመጥቀስ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማሽግ በተባለው ቀን ውስጥ ለጨረታው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ተጫራቾች ዋጋ የሞሉትን ማሽነሪ የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ወይም የኪራይ ውል ከሰነዱ ጋር አያይዞ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  6. ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት (15%) ተመዝጋቢ መሆን ይኖርባቸዋል እንዲሁም ተጫራ የሚሰጡት ዋጋ ቫትን (15%) ያካተተ መሆን አለበት፡፡
  7. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ ላይ ነዳጅንና ሌሎች ውጭዎችን በአከራይ የሚሸፈን ይሆናል፡፡
  8. ተጫራቾች ያሸነፉትን ገልግሎቶች መስሪያ ቤቱ ባዘጋጀው ቦታ/ሥራ የሚሰራበት ቦታ/ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  9. ጨረታው ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ሰነዱ የሚሸጥ ሲሆን 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 430 ሰዓት የሚከፈት ይሆናል።
  10. ከላይ የተገለጸው የመፈቻ ቀን በዓል ወይንም የሰንበት ቀን ላይ ከዋለ ጨረታው የሚከፈተው በቀጣዩ የስራ ቀን ይሆናል፡፡
  11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ው።
  12. የመ/ቤቱ አድራሻ ከአዲስ አበባ 20 ኪሜ ወደ ጅማ በሚወስደው መንገድ በተለምዶ አጠራር ኬንተሪ ዋንጋሪ ሕንጻ 3 ፎቅ ላይ ነው

 

የገላን ጉዳ ክፍ ከተማ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender