በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በካፋ ዞን ቦንጋ የቦንጋ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በስሩ ላሉት መ/ቤቶች በሎት 1 የኤሌክትሮኒክስ ግዥ፣ በሎት 02 ለመስተንግዶ የሚሆን ምግብና መጠጥ፣ በሎት 03 የፈርኒቸር ግዥ እንዲሁም በሎት 4 ለሰራተኛ የሚሆን የመኪና ኪራይ ሰርቪስ፤ በዚህ ንግድ ዘርፍ ከተሰማሩት ድርጅቶች ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት በካፋ ዞን ቦንጋ የቦንጋ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በስሩ ላሉት መ/ቤቶች በሎት 1 የኤሌክትሮኒክስ ግዥ፣ በሎት 02 ለመስተንግዶ የሚሆን ምግብና መጠጥ፣ በሎት 03 የፈርኒቸር ግዥ እንዲሁም በሎት 4 ለሰራተኛ የሚሆን የመኪና ኪራይ ሰርቪስ፤ በዚህ ንግድ ዘርፍ ከተሰማሩት ድርጅቶች ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሠረት ለመሳተፍ የምትፈልጉ አመልካቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ሟሟላት አለባችሁ
- ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው
- የግብር ከፋይነት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል
- የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣
- ከገቢዎች ባለስልጣን የቲን ተመዝጋቢ የሆነ፤
- የአቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤
- ተጫራቾች በ2017 ዓ/ም የሰሩበት የመልካም ስራ አፈፃፀም ማቅረብ የሚችሉ
- የጨረታው ሰነድ የማይመለስ 500 (አምስት መቶ ብር) በአካዉንት ቁጥር 1000705880682በማሰያዝ ከካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ፋይ/ኢኮ/ቤት ቢሮ ቁጥር 1 መግዛት ይችላል፣
- በዚህ የጨረታ ማስታወቂያ ላይ ያልተገለፁ መረጃዎች በጨረታ ዶክመንት ላይ ያሉት ገዥ ይሆናሉ የጨረታ ሰነዱ በጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ በታሸገ ኤንሸሎፕ ከአንድ ኦሪጅናል ቴክኒካልና ፋይናንሻል እንዲሁም ከአንድ ኮፒ ቴክኒካልና ፋይናንሻል ተዘጋጅቶ የሚቀርብ ሲሆን ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሆኖ በ16ኛው ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ ታሽጎ ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታ መክፈቻ ሰዓት ያለመገኘት የጨረታውን አከፋፈት አያስተጓጉለውም፣
- የጨረታው መክፈቻ ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በቀጣይ ስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል
- የጨረታ ማስከበሪያ ሎት 1 እና ሎት 03 30,000 /ሰላሳ ሺህ ብር/ሎት 02 15,000 /አስራ አምስት ሺህ ብር/ እነዲሁም ሎት 04 22,500 /ሀያ ሁለት ሺህ አምስት መቶ/ በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፣
- የጨረታ ዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በፖስታ ታሽጎ የሚገባውም ሆነ የሚከፈተው በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ፋይ/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 1 ይሆናል።
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፣
- ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047-331-0807805 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፣
የቦንጋ ከተማ ፋይናንስ ጽ/ቤት
