Tender Detail

Tender Details

  • Company የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
  • Address ጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ አራት ኪሎ ማረሚያ ቤት ጎን : ጋምቤላ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0475510136
  • Website
  • Deadline17 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price400.00
  • opening date2025-11-17 00:00:00
  • Categories Transportation Service And Cargo , Educational And Training Equipment And Machinery

የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ በ2018 ዓ.ም በመደበኛ በጀት የተማሪዎች ዴስክ እና ጥቁር ሰሌዳ በጨረታ መለያ ቁጥር ጋም-ትም-ዕቃ-መደ-ዴስከ-01-2018 እንዲሁም ከEETOL በተገኘ በጀት ለ2018 ትምህርት ዘመን በኢታንግ ልዩ ወረዳ ለሚገኙ ሦስት የስደተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች (ለቴርኮዲ፣ ጉኜል እና ኩሌ) ለመምህራንና ለአስተዳደር ሠራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ በግዥ መለያ ቁጥር GaREB-GEQIP-E-Non-con-EETOL-2017-3 በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ከልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ 2018 . በመደበኛ በጀት የተማሪዎች ዴስክ እና ጥቁር ሰሌዳ በጨረታ መለያ ቁጥር ጋም-ትም-ዕቃ-መደ-ዴስከ-01-2018 እንዲሁም EETOL በተገኘ በጀት 2018 ትምህርት ዘመን በኢታንግ ልዩ ወረዳ ለሚገኙ ሦስት የስደተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች (ለቴርኮዲ፣ ጉኜል እና ኩሌ) ለመምህራንና ለአስተዳደር ሠራተኞች የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ በግዥ መለያ ቁጥር GaREB-GEQIP-E-Non-con-EETOL-2017-3 በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

የዕቃ ዓይነት

መለያ ቁጥር

የበጀት ምንጭ

የጨረታ ማስከበሪ

1

የተማሪዎች ዴስክ እና ጥቁር ሰሌዳ

ጋም ትም-ዕቃ መደ-ዴስክ-01-2018

መደበኛ

 

105,000

 

2

የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ

GAREB GEQIP-E-Non-con-EE-TOL-2018-1

 

EETOL

 

110,000

 

 

ቢሮው ህጋዊ አሰራርን በተከተለ የጨረታ ሂደት ተጫራቾችን አወዳድሮ ዴስኮችን እና ጥቁር ሠሌዳ ለማሰራት እንዲሁም የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ተጫራቾች:-

1. በመስኩ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

2. የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. ተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት /ቲኦቲ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡

4. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (የጥሬ ገንዘብ ከፍያ ማዘዣ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንከ ዋስትና ብቻ ከጨረታ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5. የብቃት መስፈርቶችን በተመለከተ ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ህጋዊነትን የሚያመለከቱ የሰነድ ቅጅ እና ከስራው ጋር የተያያዙ ሰነዶች ከጨረታው መልስ ጋር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

6. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 /አስራ አምስት/ተከታታይ ቀናቶች የማይመለስ ብር 400 /አራት መቶ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት በትምህርት ቢሮ ቁጥር 20 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው የሚከፈተው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት 16ኛው የስራ ቀን ሲሆን ተጫራቾች የጨረታ ዶክመንቱን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የፋይናንስ ዶክመንት ዋናና 1 ኮፒ አድርገው ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀ ሳጥን እስከ 330 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ጨረታው በዚሁ ዕለት 400 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

8. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልከ ቁጥር 0475510136 / 0475511236 / 0475511477

የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ

መንግስት ትምህርት ቢሮ

Save Tender