Tender Detail

Tender Details

  • Company Tsehay Bank (ፀሐይ ባንክ አ.ማ)
  • Address ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 መአዛ ደሳለኝ ህንፃ ፡ አዲስ አበባ : ኢትዮጵያ, Phone: 0114705613
  • Websitehttps://tsehaybank.com.et/
  • Deadline20 Nov 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price500.00
  • opening date2025-11-20 00:00:00
  • Categories Vehicle , Used Items

ፀሐይ ባንክ አ.ማ የተለያዩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሽያጭ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡ ፀባ/06/2025-26

 

ፀሐይ ባንክ . የተለያዩ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል ስለሆነም ከዚህ በታች የቀረበውን የጨረታ መመሪያ እና መመዘኛዎች የሚያሟላ ማንኛውም ፍላጎት ያለው ተጫራች መወዳደር ይችላል

 

የተሽከርካሪዎቹ ዝርዝር መረጃ

.

የሞዴሉ አይነት

ብዛት

1

Hyundai Tucson

05

2

Eicher-3008G

02

 

  1. ተጫራቾች ለጨረታ የቀረቡትን ተሸከርካሪዎች በቅሎቤት አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት እንዲሁም የጭነት መኪናዎቹን ደግሞ ቃሊቲ የፀሐይ ኢንሹራንስ ሪከቨሪ ቅጥር ግቢ ውስጥ በመገኘት ከህዳር 8 ቀን 2018 . እስከ ህዳር 11 ቀን 2018 . ዘወትር በስራ ሰዓት ጠዋት 300-530 ከሰዓት 800-1030 መመልከት ይችላሉ
  2. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ከጥቅምት 23 ቀን 2018 እስከ ህዳር 11 ቀን 2018 . ድረስ የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ) ፀሐይ ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት ላይ በተከፈተው አካውንት ቅጥር 1000033657 ገቢ በማድረግ የጨረታውን ሰነድ ማግኘት ይችላሉ
  3. ተጫራቾች ለሚጫረቱበት ለእያንያንዱ ተሽከርካሪዎች በተናጥል የመነሻ ዋጋውን 2% (ሁለት በመቶ) የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ ክፍያ ማዘዣ (..) በፀሐይ ባንክ ስም በማዘጋጀት ማስያዝ ይኖርባቸዋልተጫራቾች ከአንድ በላይ ተሸከርካሪ መጫረትና መግዛት ይችላሉ
  4. ጨረታው ህዳር 11 ቀን 2018 .. ከቀኑ 900 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 915 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 5 ፎቅ በሚገኘው የፋሲሊቲ አስተዳደር መምሪያ የሚከፈት ይሆናል
  5. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ ባለዉ የዋጋ ማቅረቢያ በመሙላት ዋናዉንና ኮፒዉን በተለያዩ ፖስታ በማድረግና ሁለቱን ፖስታዎች በአንድ ላይ በሌላ ፖስታ ዉስጥ አድርገው በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ
  6. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፉትን ተሸከርካሪ ሙሉ ክፍያ በመክፈልና የአሸናፊነት መግለጫ ደብዳቤ ከባንኩ ካገኙበት ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር 10 ቀናት ውስጥ ለባንኩ ገቢ በማድረግ መኪናውን መረከብ ይኖርበታል በተጠቀሰው ቀናት ውስጥ ያልከፈለ ተጫራች ለጨረታው ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል
  7. በጨረታው ተሳትፈው ላላሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦ ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረግላቸዋል
  8. የጨረታው አሸናፊ ለስም ማዛወሪያና ሌሎች ተጓዳኝ ወጪዎችን በሙሉ የሚሸፍን ይሆናል
  9. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥሮች 0114705613/ 0114705055 ይደውሉ

 

 

Save Tender