Tender Detail

Tender Details

  • Company Development Bank of Ethiopia (የኢትዮጵያ ልማት ባንክ)
  • Address ካዛንቺስ ሾንጌ ህንጻ 2ኛ ፎቅ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115 57 80 88
  • Websitehttps://dbe.com.et/
  • Deadline12 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-12-12 00:00:00
  • Categories Machinery , Land , House, Building And Warehouse , Vehicle

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት ለእንዳልካቸው ንጋቱ ለሰጠው ብድር አመላለስ በመያዣነት የያዛቸውን ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለፁትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 እንዲሁም በተንቀሳቃሽ ንብረት ላይ የተመሰረተ የዋስትና መብት አዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፡፡


 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት

የዝግ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት ለእንዳልካቸው ንጋቱ ለሰጠው ብድር መላለስ በመያዣነት የያዛቸውን ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለፁትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 216/92 እንዲሁም በተንቀሳቃሽ ንብረት ላይ የተመሰረተ የዋስትና መብት አዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሰረት ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

 

.

የተበዳሪው (የመያዣ ሰጪው) ስም

የሚሸጠው ንብረትና የሚገኝበት ቦታ

የጨረታ መነሻ ዋጋ

ደረጃ

ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ ቀን እና ሰዓት

1

እንዳልካቸው ንጋቱ

በኦሮሚያ //መንግስት በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ፣ ጆጎ ጉዴዶ ቀበሌ ውስጥ 6000 . ይዞታ ላይ ያረፉ ግንባታዎች፣ የወተት ማቀነባበሪያ ማሽኖች እና 6 (ስድስት) ተሽከርካሪዎች

46,286,021.48

1

በኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት /ቤት ታህሳስ 03 ቀን 2018 ጠዋት 400 ሰዓት

 

ማሳሰቢያ-

  1. ተጫራቾቹ የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) የባንክ ክፍያ ማስያዣ (ሲፒኦ) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾቹ ሰነዱን ከኢትዮጵያ ልማት ባን አዳማ ዲስትሪ በመውሰድ የሚገዙትን ንብረት፤ የሚገዙበትን ዋጋ፤ ስምና አድራሻ በመጥቀስ ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በማያያዝ በኢትዮጵያ ልማት ባን አዳማ ዲስትሪ /ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ታህሳስ 3 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 330 ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡
  3. ንብረቱን በብድር መግዛት የሚፈልግ ተጫራች የባንኩን የብድር መስፈርት ማሟላትና ንብረቱን የሚገዙበት ዋጋ፣ ስለ ቀሪው የንብረት ዋጋ አከፋፈል ሁኔታ፣ ለቀሪው የንብረት ዋጋ አከፋፈል ከሚገዙት ንብረት በተጨማሪ የሚያቀርቡት የመያዣ ይነት፣ ግምትና የሚገኝበት ቦታ በመጥቀስ በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይኖርበታል፡፡
  4. አሸናፊው ያስያዘውን ገንዘብ ከግዢው ዋጋ ሲታሰብለት ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙትን .. ተመላሽ ይደረጋል፡፡
  5. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ጥሬ ገንዘብ (Cash) 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ፈል ይኖርበታል፡፡
  6. የጉምሩክ ቀረጥና ያልተከፈለባቸው የፕሮጀ ንብረቶች ካሉ ገዢው የቀረጥ ነጻ መብት ሊኖረው አሊያም በመንግስት የሚፈለገውን ቀረጥ ለመፈል ይገደዳል፡፡
  7. የጨረታው አሸናፊ 15% የተጨማሪ እሴት /VAT/ ጨምሮ ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ፍያዎችን እንዲሁም የስም ማዛወሪያ ፍያን ጨምሮ ይከፍላል፡፡
  8. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
  9. ዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ በተመለከተ የኢትዮጵያ ልማት ባን አዳማ ዲስትሪ መስሪያ ቤት ናፍራን ሕንፃ 3 ፎቅ በአካል በመቅረብ ማነጋገር ወይም በስልክ ቁጥር፡- 022-212-04-17 ላይ መደወል እንዲሁም ንብረቱን መጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች ከዲስትሪክቱ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላሉ፡፡

 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ

 

Save Tender