ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ የመከላከያ ጫማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ብሔራዊ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 05/2018
ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ የመከላከያ ጫማዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
|
PR. No. |
Description |
|
43687 |
21,940 different pairs of shoes (Boot Leather Ladies, Boot Leather Men Short, Boot Rubber Men, Safety Shoes (Dielectric), Shoe Leather Ladies, Shoe Leather. |
1. ስለዚህ በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች ጨረታውን ለመግዛት ማመልከቻ፣ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት በማቅረብ እና የማይመለስ ብር200.00 (ብር መቶ) በመከፈል ለዚሁ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሚከተለው አድራሻ በመግዛት በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ግዥ ቡድን ፌሲኘስ ሕንጻ ቢሮ ቁጥር 209
የስልክ ቁጥር 011-551-25-47 የፋክስ ቁጥር 011-551-29-11
2. ተጫራቶች ከሚያቀርቡት ሰነድ ጋር በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የአቅራቢዎች የምዝገባ ሰርተፊኬት እና ለጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነድ ውስጥ የተገለጸውን የገንዘብ መጠን በሲ.ፒ.ኦ(C.P.O) ማቅረብ አለባቸው።
3. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ሰነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ለተከታታይ ቀናት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ከላይበተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ።
4. ጨረታው በተመሳሳይ ቀን ከቀኑ 8፡15 ሰዓት ላይ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ቢሮ ቁጥር205 ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ነገር ግን ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ የማስገቢያውም ሆነ የመከፈቻ ሥነ ስርዓት በሚቀጠለው የሥራ ቀን ይሆናል።
5. ፊንጫኣ ስኳር ፋብሪካ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ፊንጫኣ ስኳር ፍብሪካ
