Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Petroleum Supply Enterprise(EPSE) (የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት)
  • Address ከሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሳርቤት በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ዝቅ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0115512938
  • Websitehttps://epse.gov.et/
  • Deadline01 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-12-01 00:00:00
  • Categories Electrical And Electromechanical , Consumable Goods , Mechanical Work and Materials , Metals And Metal Working

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

ቁጥር 08/2018

 

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ምድብ -1 RHS, SHS & Angle Irons

ምድብ -2: Various Electromechanical materials & consumables

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መመዘኛዎች ማሟላት የሚችሉ ድርጅቶች መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. በጨረታው ለመካፈል ተጫራቾች አግባብነት ያለው የዘርፉ ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ምስክር ወረቀት (VAT) የግብር ከፋይ መለያ የምስክር ወረቀት (TIN) የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ባወጣው የአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና ጨረታ ላይ እንዲሳተፉ ከግብርና ታክስ ሰብሳቢ /ቤቶች የሚሰጣቸውን የድጋፍ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች ለምድብ-1 ብር 50,000.00 እና ለምድብ-2 ብር 50,000.00 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና CPO ወይም በባንክ ጋራንቲ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የቴክኒክ እና የፋይናንስ የመወዳደሪያ የመጫረቻ ሰነዶች በታሸጉ ኢንቨሎፖች በአንድ ኦሪጂናልና በአንድ ኮፒ እስከ 22/3/2018 ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ በድርጅቱ የስብሰባ አዳራሽ ቢሮ ቁጥር 602 ለዚህ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው በዚሁ ቀን 22/3/2018 ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት 405 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በቢሮ ቁጥር 602 ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች የእያንዳንዱ ምድብ የጨረታው ሰነድ የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በመፈል ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን አንስቶ ከድርጅቱ ግዥና ትራንስፖርት ፍል ቢሮ ቁጥር 602 መውሰድ ይችላሉ፡፡
  6. ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

 

አድራሻ ፡- ሜክሲኮ አደባባይ ወደ ሳርቤት በሚወስደው መንገድ 300 ሜትር ዝቅ ብሎ

ስልክ ቁጥር 011-551-32 88 ፖ.ሣ.ቁ 3375 አአ

 

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት

 

Save Tender