Tender Detail

Tender Details

  • Company ZEMEN CONSTRUCTION CORPORATION (ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን)
  • Address ባ/ዳር ከተማ ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ቀበሌ 11 (ባህር ዳርዩኒቨርሲቲ ጥበብ ህንጻ አካባቢ የቀድሞው የአማራ ከተሞች ልማት አ.ማ ግቢ ውስጥ) እና አዲስ አበባ ለገሀር አመልድ ኢትዮጵያ ህንጻ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ቢሮ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 058-218-0538
  • Websitehttps:// zcc.org.et
  • Deadline08 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-08 00:00:00
  • Categories Industrial Machinery Provision And Installation , Machinery , Mechanical Work and Materials , Construction Machinery , Vehicle tire , Construction Vehicle

ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለተለያዩ ማሽነሪዎችና ተሸከርካሪዎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ጎማዎች፣ የኤክስካቫተር አካፋዎች፣ ጃክሀመሮች፣ የሪቬት መምቻ ማሽን፣ የሆዝ መጭመቂያ ማሽን፣ ፕረስ ማሽን፣ የቸርኬ ማውጫ ማሽን፣ ፍሎር ጃክ፣ ቶርክ ሬንች፣ ላሜራ መቁረጫ ማሽን፣ የቸርኬ ባላንስ ማሽን፣ የጎማ መፍቻ በኤሌክትሪክ የሚሰራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር ዘመን/ማሽን 04/2018

 

ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ለተለያዩ ማሽነሪዎችና ተሸከርካሪዎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ አይነት ጎማዎች፣ የኤስካቫተር አካፋዎች፣ ሀመሮች፣ የሪቬት መምቻ ማሽን፣ የሆዝ መጭመቂያ ማሽን፣ ፕረስ ማሽን፣ የቸርኬ ማውጫ ማሽን፣ ፍሎር ጃክ፣ ቶርክ ሬንች፣ ላሜራ መቁረጫ ማሽንየቸርኬ ባላንስ ማሽን፣ የጎማ መፍቻ በኤሌክትሪክ የሚሰራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራ መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እየገለጽን፤

  1. በዘ ለዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድና፣ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር (TIN) እና የተጨማሪ እቤት ታከስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት
  2. የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን ቫትን ጨምሮ 2% በባንክ በተረጋገጠ .. (CPO) ወይም /unconditional bank guarantee/ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና ማስያዝ ይኖርበታል።
  3. የጨረታ ሰነዱን /ዳር ከተማ ዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ቀበሌ 11 እና /አበባ ለገሀር አመልድ ኢትዮጵያ ህንፃ 7 ፎቅ በሚገኘው ማስተባበሪያ /ቤት ቢሮ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  4. የጨረታ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀናት ተጫራቾች ቴክኒካል እና ፋይናንሺያል የጨረታ ሰነዶች ኦርጅናልና ኮፒውን በመለየት በተለያዩ ፖስታዎች በጥንቃቄ በማሸግ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን (15 ተከታታይ ቀናት በመቁጠር) ድረስ ብቻ ዘመን ኮንስትራሽን የማሽ/ተሽ//ግዥና አቅ/ኬዝ ቲም ቢሮ (ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጥበብ ህንጻ አካባቢ የቀድሞው የአማራ ከተሞች ልማት አ. ግቢ ውስጥ) በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።
  5. ጨረታው 15ኛው ቀን በተራ ቁጥር 4 በተገለጸው ቦታ 800 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ 830 ይከፈታል። የመዝጊያና ፈቻ ቀኑ የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን እስከ ቀኑ 800 ሠዓት ድረስ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን በዚያኑ ቀን 800 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ 830 ይከፈታል።
  6. ዝርዝር የጨረታ መመሪያውን እና የውል ይዘቱን እንዲሁም የሚገዙትን እቃዎችና አገልግሎቶች፣ ዝርዝር ቴክኒካል መገምገሚያዎች በሙሉ ከጨረታ ሰነዱ ውስጥ የተገለፀ ስለሆነ ማንኛውም ተጫራች በጥንቃቄ በማንበብ ዋጋቸውን በጨረታ መመሪያው መሰረት መሙላት አለበት።
  7. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተመጠበቀ ነው።

 

ስልክ ቁጥር:- 058-3205185/0918784490/0927605599

 

የዘመን ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን

 

Save Tender