Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት) (ኢኢግልድ)
  • Address በአራዳ ክፍለ ከተማ በወረዳ 02 ፒያሳ ከሊፋ ህንፃ አካባቢ በስተ ሰሜን አቅጣጫ የባቡር ሃዲዱን ተሻግሮ ወደ አራት መንታ በሚወስደው መንገድ ጣልያን ሰፈር (የቀድሞ ጅንአድ መ/ቤት) : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111281529
  • Websitehttp://www.eiide.com.et/web/guest/about-us
  • Deadline10 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price
  • opening date2025-12-10 00:00:00
  • Categories Transportation Service And Cargo

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት ከራሱ መጋዘን ከዋናው መ/ቤት እና ከቃሊቲ ቅ/ፍ ከሚገኘው ከድርጅቱ መጋዘኖቻች የስንዴ ጭነት ማጓጓዝ አገልግሎት አዳማ ለሚገኘው አደጋና ስጋት መጋዘን ለማጓጓዝ በግልጽ ጨረታ የትራንስፖርት አገልግሎት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 04/18

 

ድርጅታችን ከራሱ መጋዘን ከዋናው /ቤት እና ከቃሊቲ / ከሚገኘው ከድርጅቱ መጋዘኖቻች የስንዴ ጭነት ማጓጓዝ አገልግሎት አዳማ ለሚገኘው አደጋና ስጋት መጋዘን ለማጓጓዝ በግልጽ ጨረታ የትራንስፖርት አገልግሎት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ተጫራቾች በጨረታው መካፈል የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን

  1. በዘርፉ የታደስ የንግደ ሥራ ፈቃድ የብቃት ማረጋገጫ እና የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሠረተፍኬት ያላቸው መሆን ይገባቸዋል
  2. ተጫራቾች ለስንዴ ማጓጓዝ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 200,000.00 (ሁለት መቶ ብር) (በሲ.. ብቻ) ለብቻው በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል::
  3. የጨረታ መወዳደሪያ ዋጋቸውንና ከላይ የተጠቀሱ ህጋዊ ሰነዶችን በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦርጅናል እንዲሁም አንድ ኮፒ በማድረግ እና በአንድ ፖስታ በማሸግ እስከ ታህሳስ 01 ቀን 2018 . ከረፋዱ 400 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
  4. ጨረታው ታህሳስ 01 ቀን 2018 . ከረፋዱ 410 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል
  5. ተጫራቾች በጨረታው መመሪያ ላይ የተገለፀውን ደንብና ግዴታ በሙሉ የመፈፀም ግዴታ አለባቸው

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-126-22-50

 

Save Tender