Tender Detail

Tender Details

  • Company የሳሪስ ልማተ ገበያ አዲስ ህይወት አክሲዮን ማህበር
  • Address አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 6 አስተዳደር ሳሪስ ከሪየስ ኢንጅነሪንግ አጠገብ የሚገኘው ሳሪስ የገበያ ማዕከል 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: +251-114422121
  • Website
  • Deadline17 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2025-12-17 00:00:00
  • Categories Land, House, Building And Warehouse Rent

የሳሪስ ልማተ ገበያ አዲስ ህይወት አክሲዮን ማህበር ባሰራው ህንፃ የገበያ ማዕከል ውስጥ ያለውን የG+5 4ኛ ፎቅ እና 3ኛ ፎቅ (12) መጸዳጃ ቤት በጨረታ አወዳድሮ ለማከራየት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ቁጥር/002/2018

 

የመፀዳጃ ቤት በኪራይ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሳሪስ ልማተ ገበያ አዲስ ህይወት አክሲዮን ማህበር ባሰራው ህንፃ የገበያ ማዕከል ውስጥ ያለውን G+5 4 ፎቅ እና 3 ፎቅ (12) መጸዳጃ ቤት የሆነውን የጨረታ ማስታወቂያ

 

.

የአገልግሎት አይነት

ወራዊ ክፍያ የጨረታ ቫትን ጨምሮ መነሻ ብር

የሚገኝበት ቦታ

የኪራይ የጊዜ ገደብ (የኪራይ ቆይታ ጊዜ)

ቅድመ ክፍያ

1

የህዝብ መፀዳጃ ቤት አገልግሎት

50,000

G+5 4 እና 3 ፎቅ (12) መጸዳጃ ቤት

1 ዓመት

6 ወራት

 

ጨረታውን ለማወዳደር አጠቃላይ መመሪያ (ተጫራቾች ማወቅ የሚገባቸው መረጃ)

ፅዳት - የህንፃውን መፀዳጃ ቤት አካባቢ እና ውስጥ እንዲሁም ውጫዊ ዳት መጠበቅ የሚችል እና መፀዳጃ ቤቱን ፍሳሽ ማጠራቀሚያ ማስመጠጥ የሚችል

  1. ደህንነት፡- የህንፃውን የስራ አካባቢም ሆነ ውጫዊ ደህንነት መቆጣጠር እና ችግሮች ሲያጋጥሙ መረጃ መስጠት የሚችል
  2. ወራዊ ገቢ፡- ከሌሎች ተጫራቾች የተሻለ ወራዊ ገቢ ማቅረብ የሚችልና የተጠየቀው ጊዜ ያህል ቅድሚያ የሚከፍል
  3. አገልግሎት ሰጪ እና ዳት ግባት- በራሱ ሰራተኞችን ቀጥሮ የሚያሰራ እና ፅዳት እቃዎችን በራሱ ወጪ የሚሸፍን
  4. ተጫራቾች የውሃ የፍሳሽ ማስወገጃ (የማስመጠጫ የመኪና) በራሳቸው ክፍያ የሚፈፅሙ ይሆናል
  5. ስራው ከጠዋት 12:30 አስከ ምሽት 200 ሰዓት ቆይቶ መስራት የሚችል
  6. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 11 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዱን አጽ/ቤት ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመግዛት በታሸገ ኤንቨሎፕ በጨረታ ሳጥን ውስጥ እስከ ቀን 08/04/2018 . ማስገባት ይኖሩባቸዋል፣ ጨረታ ሰነዱ በእለቱ 800 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ከቀኑ 830 ላይ የሚከፈት ይሆናል
  7. ሲፒኦ የመነሻ ዋጋ የቀረበውን በባንክ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

 

አድራሻ፡- አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 6 አስተዳደር ሳሪስ ከሪየስ ኢንጅነሪንግ አጠገብ የሚገኘው ሳሪስ የገበያ ማዕከል 5 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 502 ነው።

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር +251 11 442 2121/0910870041/0948212221 ደውለ መረዳት ይቻላል የሳሪስ ልማተ ገበያ አዲስ ህይወት አክሲዮን ማህበር

ማሳሰቢያ- ጨረታው የተሻለ መንገድ ካገኘ አክሲዮን ማህበሩ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

Save Tender