የሀረሪ መንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የሀረሪ መንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የግዥ/መ/ቁ |
የዕቃው አይነት መገለጫ |
የጨረታ ማስከበሪያ መጠን በብር |
ብዛት |
|
1. |
PPPDS-----/009 |
የተሽከርካሪ ግዥ |
200,000.00 |
ብዛት 1 |
|
2. |
PPPDS-----/010/18 |
የትምህርት ቤት የህጻናት ፕላስቲክ ወንበሮች እና ጠረጴዛ ከግሪን ቦርድ ጋር ግዥ |
50,000.00 |
3 የተለያዩ አይነቶች ብዛታቸው 3470 |
- የብቃት መስፈርቶች፡- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ህጋዊነትን የሚያመለክቱ ሰነዶች ቅጂ እና ሌሎች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ከሥራው ጋር የተያያዙ ሰነዶችን ከጨረታው መልስ ጋር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
- ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ (ጥሬ ገንዘብ ክፍያ ማዘዣ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
- የጨረታ ሰነድ ግዥና ቋንቋ የጨረታ ሰነዱ የተዘጋጀው በአማረኛ ቋንቋ ነው። በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ተጫራች በጽ/ቤቱ ግዥ ፋይናንስና ንብረት ሥራ ክፍል ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነዶች 1000 /አንድ ሺ ብር/ በመክፈል ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡
- የጨረታው አቀራረብ እና አይነት፡- 5.1. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
- የጨረታው ዓይነት PPPDS---/009/98, PPPDS-----/010/18 ባለአንድ ኤንቨሎፕ ሲሆን ተጫራቶች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ሰነዶቻቸውን በጨረታ መመሪያው መሠረት በማያያዝ ለእያንዳንዳቸው አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው።
- የጨረታ መክፈቻና መዝጊያ ቀን፡- 6.1. የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/009/2018፤ ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ 20/04/2018 ከጠዋቱ በ4፡15 ተዘግቶ፤ በ4፡30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል። PPPDSO/010/2018፡ ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ 21/04/2018 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል።
- ከላይ የተጠቀሱት ቀናት በዓላት ወይም ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ጨረታው የሚከፈት ይሆናል።
- የመሰረዝ መብት፡- መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
- የመ/ቤት አድራሻ፡- ለበለጠ መረጃ እባክዎን 0915099803 ይደውሉ፡፡
- ጨረታው የሚከፈትበት ቦታ፡- የሀረሪ ህዝብ ክልል የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ሐረር አራተኛ አደባባይ 100 ሜትር ወረድ ብሎ በሚገኘው ዘቢዳ ሕንፃ አራተኛ ወለል።
https://WWW.facebook.com/hppdso web site http//hppdso.gov.et
Telegram https:t.me//hppds2
በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት
