Tender Detail

Tender Details

  • Company Berhan Bank S.C (ብርሃን ባንክ አ.ማ)
  • Address አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116185683
  • Websitehttps://berhanbanksc.com/
  • Deadline31 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2025-12-31 00:00:00
  • Categories Vehicle , Used Items

ብርሃን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተገለጸውን ያገለገለ ኪያሪዩ አዉቶሞቢል ጋምቤላ ከተማ ላይ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

ያገ ተሽከርካሪ ሽያጭ

ጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ . /// - 05/18

 

ብርሃን ባንክ . ከዚህ በታች የተገ ያገ ኪያሪዩ አዉቶሞቢል ጋምቤላ ከተማ በት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

 

.

ጨረታ የቀረበዉ ያገ ተሸከርካሪ

የተመረተበት /

ብዛት

1

ኪያሪዩ አዉቶሞቢል

2005

01

 

  1. ራቾች ጨረታ የቀረበዉን ያገ ኪያሪዩ ዉቶሞቢል ጋምቤላ ከተማ ኬር የገበያ ማእከል ፊት ፊት በሚገኘዉ ብርሃን ባንክ ቅርንጫፍ በመገኘት ማየት ይችላሉ።
  2. ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ፣ ተጫራቾች የማይመ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) በማንኛዉም የብርሃን ባንክ ቅርንጫፍ ክፍያ ፈፅመዉ ደረሰኙን በማቅረብ፤ ጋምቤ ከተማ ኬር የገበያ ማእከል ፊት ፊት በሚገኘዉ ብርሃን ባንክ ቅርንጫፍ እና በተጨማሪም የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ከሚገኝበት ሌ፣ ቀድሞ ብራስ ሆስፒታል ከነበረበት ቦታ ፊት ፊት ከሚገኘዉ ወመሳድኮ ህንፃ 2 ፎቅ ፕሮፐርቲ እና ሎጂስቲክስ አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በመገኘት ጨረታዉ የተዘጋጀዉን ሰነድ መግዛት ይችላሉ።
  3. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ በተገፀዉ መሰረት ስለዉቶሞቢ የተጠቀሰዉን የጨረታ ማስከበሪያ ገንዘብ በብርሃን ባንክ ስም የተዘጋጀ C.P.O. ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  4. ተጫራቾች ዉቶሞቢ ሲገዙ የሚችሱበትን ዋጋ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተዘጋጅቶ በቀረበዉ የዋጋ ማቅረቢያ ፎርም በመሙ ከጨረታ ማስከበሪያ C.P.O ጋር አያይዘዉ በታሸገ ኢንቬሎፕ ዘወትር በሥራ ሰዓት እስከ ታህሳስ 22 ቀን 2018 / ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ጋምቤላ ከተማ ኬር የገበያ ማእከል ፊት ፊት በሚገኘዉ ብርሃን ባንክ ቅርንጫፍ ዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ።
  5. ጨረታዉ ታህሳስ 22 ቀን 2018 /. ከቀኑ 8:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ጋምቤ ከተማ ኬር የገበያ ማእከል ፊት ስፊት በሚገኘዉ ብርሃን ባንክ ቅርንጫፍ ይከፈታል
  6. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ባይገኙ ሌሉበት ይከፈታል
  7. የጨረታው አሸናፊ ሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገፀበት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 (አስር) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል ዉቶሞቢ ማንሳት ይኖርባቸዋል
  8. ይህን ሳያደርጉ ቢቀር ጨረታ ማስከበሪያ ያሲያዙት ገንዘብ ባንኩ ገቢ ይደረጋል
  9. የጨረታው አሸናፊዉ ከስም ማዛወሪያ ጋር የተያያዙ ወጪዎችን በራሱ ይሸፍናል።
  10. ጨረታዉ ከመካሄዱ በፊትም ሆነ ከተካሄደ በኋ ባንኩ የተሻ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብት ለው።
  11. ተጨማሪ መረጃ ከፈ በስልክ ቁጥር 0910-663386 / 0475510379 / 0475510361 / 0116631729 /ውለው ማግኘት ይችላሉ።
Save Tender