ዳሽን ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የተለያዩ ቋሚ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የተለያዩ ቋሚ እቃዎች በግልጽ ጨረታ ለመሸጥ የተዘጋጀ ሽያጭ DB/038/2018
ሎት አንድ (የአንደኛ ዙር ጨረታ)
|
ተ.ቁ |
የንብረቱ ዓይነት |
መለኪያ |
ጠቅላላ ብዛት |
|
1 |
CGM Generator |
በቁጥር |
02 |
|
2 |
Technogen Generator |
በቁጥር |
01 |
|
3 |
Four group generator |
በቁጥር |
01 |
|
4 |
SDMO generator |
በቁጥር |
01 |
|
5 |
Kama small generator |
በቁጥር |
05 |
|
6 |
Kama big generator |
በቁጥር |
01 |
|
7 |
Cummins Generator |
በቁጥር |
01 |
|
8 |
Single pedestal Table |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
9 |
Managerial Table |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
10 |
Computer stand |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
11 |
Guest Chair |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
12 |
Guest chair 2 and 3 seater |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
13 |
Counter chair |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
14 |
High back chair |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
15 |
Low back chair |
በጥቅል |
በጥቅል |
|
16 |
Safe Box |
በቁጥር |
02 |
|
17 |
Fire resistant four drawer |
በቁጥር |
05 |
|
18 |
Quining Number |
በቁጥር |
09 |
|
19 |
File cabinet |
በቁጥር |
11 |
|
20 |
Fire extinguisher |
በቁጥር |
07 |
|
21 |
Storage cabinet |
በቁጥር |
በጥቅል |
|
22 |
Note counting for tellers |
በቁጥር |
142 |
|
23 |
Note counting for cashers |
በቁጥር |
17 |
|
24 |
Passbook Printer |
በቁጥር |
27 |
|
25 |
Fax machine |
በቁጥር |
15 |
|
26 |
Multi-currency detector |
በቁጥር |
32 |
|
27 |
Foreign currency display |
በቁጥር |
13 |
|
28 |
Scanner machine |
በቁጥር |
19 |
|
29 |
Switch |
በቁጥር |
12 |
|
30 |
UPS |
በቁጥር |
19 |
|
31 |
System unit |
በቁጥር |
59 |
|
32 |
Monitor |
በቁጥር |
40 |
|
33 |
Photocopy machine |
በቁጥር |
16 |
|
34 |
HP Laserjet printer |
በቁጥር |
10 |
|
35 |
Kyocera Photocopy |
በቁጥር |
26 |
|
36 |
Kyocera Printer |
በቁጥር |
20 |
ሎት ሁለት (የሁለተኛ ዙር ጨረታ)
|
ተ.ቁ |
የንብረቱ ዓይነት |
መለኪያ |
ጠቅላላ ብዛት |
|
1 |
UPS |
በቁጥር |
07 |
|
2 |
Adding Machine |
በቁጥር |
07 |
|
3 |
STORAGE CABINET |
በቁጥር |
08 |
|
4 |
NOTE COUNTING MACHINE FOR TELLER |
በቁጥር |
261 |
|
5 |
Note counting machine for cashier |
በቁጥር |
46 |
|
6 |
Child bed |
በቁጥር |
14 |
|
7 |
Kama small generator |
በቁጥር |
05 |
|
8 |
PASSBOOK PRINTER |
በቁጥር |
02 |
|
9 |
Kama Big generator |
በቁጥር |
39 |
|
10 |
Kyocera printer |
በቁጥር |
36 |
|
11 |
HP LASERJET PRINTER |
በቁጥር |
05 |
|
12 |
SCANNER MN |
በቁጥር |
15 |
|
13 |
MONITOR |
በቁጥር |
31 |
ዳሽን ባንክ አ.ማ. በባንኩ የሚገኙ ያገለገሉ ቋሚ እቃዎችን ባሉበት ሁኔታና ቦታ በሎት አንድ ለአንደኛ ግዜ እና በሎት ሁለት ለሁለተኛ ጊዜ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን ነጥቦች በማሟላት ቀርበው መወዳደር ይችላሉ።
- ተጫራቾች ቄራ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ህንጻ 3ኛ ፎቅ የንብረት ክምችትና ስርጭት ክፍል በመምጣት የጨረታውን መረጃ፣ የተጫራቾች መመሪያ እና የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር/ ብቻ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፣
- ተጫራቾች ሰነድ ገዝተው ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት ከቀኑ 8፡00 እስከ 10፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ ለሽያጭ የቀረቡ ንብረቶችን በባንኩ መጋዘኖችና ቦታዎች በመሄድ መመልከት ይችላሉ፣
- ተጫራቾች ለሚወዳደሩባቸው ለእያንዳንዱ ዓይነት ምድብ ለሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 20 ፐርሰንት የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በማያያዝና በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በባንኩ የቋሚ እቃ ዝውውር እና ማስወገድ ክፍል ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- የጨረታው መገምገሚ ያመስፈርት ዋጋና የተሟላ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ሲፒኦ) እንዲሁም በሰነዱ የተለጹትን አሟልቶ መገኘት ነው።
- ከላይ በተራ ቁጥር 4 የተገለፀውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያላስያዘ እና በሠነዱ የተቀመጡ ሌሎች ነጥቦችን ያላሟላ ተጫራች ከጨረታው ውድቅ ይደረጋል።
- የሚዘጋጀው የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ ከአዲስ አበባ ውጪ ከሆነ ከዳሽን ባንክ አ.ማ. ቅርንጫፎች ብቻ መሆን ይኖርበታል፣ ሆኖም በጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉበትን ክፍያ በቶሎ ገቢ ማድረጋቸውን ለማረጋገጥ ክፍያው በዳሸን ባንክ ቅርንጫፎች በተዘጋጀ ሲፒኦ ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡
- የጨረታ ሳጥኑ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ላሉት 15 ተከታታይ የስራ ቀናት ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን፣ በ15ኛው ቀን ማለትም ታህሳስ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ በ6፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚያኑ ቀን በ8፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ባንኩ የንብረት ክምችትና ስርጭት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ ቢቀር የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉልም፡፡
- በጨረታው አሸናፊ ተጫራቾች የአሸናፊዎች ዝርዝር ማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር ከ3 /ሶስት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 2 /ሁለት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ የውል ዋጋውን 10 በመቶ በማቅረብ ከባንኩ ጋር ውል መፈራረምና ያሸነፉበትን ዋጋ በሙሉ መክፈል ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም ከላይ በተገለጸው መሰረት ውል ካልፈረሙ ወይም ሙሉ ክፍያውን በተጠቀሰው ግዜ ገደብ መክፈል ካልቻሉ ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ለባንኩ ገቢ ይደረጋል።
- ተጫራቾች ያሸነፉበትን ንብረት በራሳቸው ወጪ በማጓጓዝ ውል በፈረሙበ 10 የሥራ ቀናት ዉስጥ በማንሳት ማጠናቀቃቸው ሲረጋገጥ ያስያዙት የውል ማስከበሪያ ተመላሽ ይደረግላቸዋል፡፡
- ባንኩ ባወጣው ጨረታ ሰነድ በስሙ ሳይገዛ የተወዳደረ ማንኛውም ተጫራች ከተገኘ ከውድድር ውድቅ ይደረጋል።
- ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 011-4706065 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።
- ባንኩ ጨረታውን ለመቀበል ወይም ላለመቀበል የሚችል ሲሆን በማናቸውም ጊዜ ጨረታውን ለመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ዳሽን ባንክ አ.ማ
አዲስ አበባ
