Tender Detail

Tender Details

  • Company ሲዳማ ኤልቶ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን ኃ.የተ
  • Address ሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት ፊት ለፊት : ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 046-212-47-04
  • Website
  • Deadline23 Dec 2025, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2025-12-24 00:00:00
  • Categories Accounting & Auditing , Finance

ሲዳማ ኤልቶ ኃ/የተወሰነ ኅብረት ስራ ዩኒየን ከ01/02/17 እስከ 30/01/18 ዓም ድረስ ያለውን ሂሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

ሲዳማ ኤልቶ /የተወሰነ ኅብረት ስራ ዩኒየን 01/02/17 እስከ 30/01/18 ዓም ድረስ ያለውን ሂሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ተጫራ፡-

  1. በኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ወይም እሱ በሚወከለው አካ ሂሳብ ለመመርመር የሚያስችለው የሙያ ፈቃድ ያገኘ እና የሙያ ፈቃድ ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል
  2. የዘመኑን ግብር የከፈለ እና ፈቃዱን ያሳደሰ
  3. የሂሳብ ሙያ ፈቃድ ያለው
  4. የተጨማሪ እሴት ተመዝጋቢ የሆነ
  5. በህብረት ስራ ማህበራት ኦዲት ልምድ ያለው እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  6. የመልካም ስራ አፈፃፀም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
  7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዶቻቸውንና ዶክመንታቸውን ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒው ለየብቻ በሰም በታሸገ በአንድ ትልቅ ፖስታ ውስጥ ህጋዊ የሆነ ማህተም በማሳረፍ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ በወጣ 7ኛው ቀን እስከ 1100 ሰዓት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ የሚያስገቡ ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ ከቀኑ 1130 የሚታሸግ ይሆናል፡፡
  8. ጨረታው ተጫራቾች በተገኙበት/ባልተገኙበት 8ተኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ላይ ይከፈታል
  9. ዩኒየኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡

 

ተጨማሪ መረጃ- /ቤት ድረስ በአካል በመቅረብ አልያም በስ.

0930108356/0979886416

046-212-4704 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ።

ድራሻ፡- ሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ፊት ለፊ

 

ሲዳማ ኤልቶ የገበሬዎች /ስራ ዩኒየን /የተ

 

Save Tender