Tender Detail

Tender Details


በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ ለትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውል ETOL በጀት ከዚህ በታች በሎት በቀረበው ዝርዝር መሰረት ግዥ ለመከናወን ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል።


 

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 07/2018

 

በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የትምህርት ቢሮ ለትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውል ETOL በጀት ከዚህ በታች በሎት በቀረበው ዝርዝር መሰረት ግዥ ለመከናወን ሕጋዊ ድርጅቶችን አወዳድሮ በግልጽ ጨረታ መግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም፡-

  • ሎት 1. ልዩ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎች የአካል ድጋፍ ቁሳቁስና የትምህርት መረጃ መሳሪዎች ግዥ፣
  • ሎት 2. ልዩ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎች የሞንቶሶሪ የትምህርት መረጃ መሳሪዎች ኪት ግዥ፣
  • ሎት 3. የሞንቶሶሪ ሸልፍ የቢሮ ፈርኒቸር ግዥ፣
  • ሎት 4. ኤሌክትሮኒ ግዥ
  • ሎት 5. የመሬት ምንጣፍ ግዥ፣

ከዚህ በላይ ለተዘረዘሩት በውድድር መስፈርት መሰረት ለመሣተፍ የሚፈልጉ፡-

  1. በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥርና ያላቸው መሆን አለባቸው፤ የተጫራቾች የአቅራቢነት ምዝገባ
  2. ተጫራቾች ዋጋቸውን የሚገልፀውን ሰነድ በታሸገ ፖስታ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20ኛው ቀን ከቀኑ 1130 ድረስ ከግ///አስ/ ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ መግዛት አለባቸው፤
  3. የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን 21ኛው ቀን ከጠዋቱ 300 – 600 ድረስ ብቻ ለዚህ አላማ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
  4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 21ኛው ቀን 900 ሰዓት ይከፈታል፣ ሆኖም 21ኛው ቀን የስራ ቀን በማይሆንበት ጊዜ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ጊዜና ሰዓት የሚከፈት ይሆናል።
  5. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 90 ቀን ጸንቶ የሚቆይ ለእያንዳንዱ ሎት ለየብቻ ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ/ በሲፒኦ ወይም አንኮንድሻናል ባንክ ጋራንቲ ማቅረብ መወዳደር አለባቸው
  6. ተጫራ ጨረታውን በሚወዳደሩበት ጊዜ 2 ፖስታ በማሽግ ቴክኒካልና ፋይናንሻል መንት ለየብቻ በማድረግ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በቴኒካል ኦርጅናል ውስጥ በማሽግ ማቅረብ አለባቸው፤
  7. ጨረታው 3 ወራት /90 ቀናት ብቻ ፀንቶ የሚቆይ ይሆናል
  8. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ለእያንዳንዱ ሎት ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ከግ///አስ/ ዳይሬክቶሬት ግዥ ፍል ቁጥር 14 ማግኘት ይቻላል። አንድ ተጫራች ከአንድ ሎት በላይ መወዳደር አይችልም።
  9. ቢሮው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ማሳሰቢያ፡- ሽያጩ ቫትን ጨምሮ ብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ በላይ ለሆነው ግዥ 50% ቫት ቀንሰን የምናስቀር መሆኑን እንገልፃለን።

ለበለጠ መረጃ ስልከ ቁጥር፡- 046212-43-02/03

 

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ

ሀዋሳ

 

Save Tender