Tender Detail

Tender Details

  • Company የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ኢ/ል/ጽ/ቤት
  • Address ሚዛን አማን ከተማ : ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - -
  • Website
  • Deadline08 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-01-08 00:00:00
  • Categories Machinery , Construction Machinery , Cargo Vehicle , Vehicle , Construction Vehicle

የሚ/አ/ከ/አስ/ር ፋይናንስ ጽ/ቤት በለሚ/አ/ከ/አስ/ር ዋና ማዘጋጃ ቤት አገ/ት በመስጠት ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ማለትም ፋዎ ገልባጭ መኪና፣ ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና፣ ካማ መኪና ሎደር ማሽን እና ግሬደር ማሽን በጨረታ አወዳድሮ ማስጠገን ይፈልጋል፡፡


 

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ

 

የሚ///አስ/ ፋይናንስ /ቤት በለሚ///አስ/ ዋና ማዘጋጃ ቤት አገ/ በመስጠት ላይ የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ማለትም ፋዎ ገልባጭ መኪና፣ ሲኖትራክ ገልባጭ መኪና፣ ካማ መኪና ሎደር ማሽን እና ግሬደር ማሽን በጨረታ አወዳድሮ ማስጠገን ይፈልጋል፡፡ ጨረታ ወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር ይችላል፡፡

  1. ተጫራቾች በተሰማሩበት የሥራ መስክ የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ የንግድ ፈቃድ እና የሥራ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ቲን ነበር ተመዝጋቢ የሆኑ፡፡
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው
  4. ከትንስፖርት ቢሮ የተሰጠ ደረጃውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፡፡
  5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ በግዥ ንብ/አስ/ ቢሮ በመቅረብ ሰነዱን በነፃ በመውሰድ መወዳደር ይችላሉ
  6. የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ሲመልሱ ህጋዊነት ሰነድ እና ፋይናንሻል የተሞላበትን ሰነድ 1 ኦርጅናልና 1 ኮፒ በአንድ እናት ፖስታ በማሸግ ለዚሁ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  7. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 330 ታሽጎ በዚያው ቀን 400 ሠዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሆኖ የሚታሸግበትም ሆነ የሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይሆናል፡፡
  8. ሰነዱን ሞልተው ወደ ጨረታ ሳጥን ለማስገባት ሲመጡ ተመዝግበውና ፈርመው ማስገባት አለባቸው
  9. በጨረታ ማስታወቂያ ላይ የቃላት ወይም የትርጉም ስህተት ቢኖር በጨረታ ሠነዱ ላይ የተቀመጠው የበለጠ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
  10. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ /ቤት

 

Save Tender