Tender Detail

Tender Details


የን/ስ/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ 10 ፋ/ጽ/ቤት የ2018 በጀት አመት አገልግሎት የሚውል እቃዎች እና አገልግሎት በግዥ መለያ ቁጥር 02/2018 በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የን////ከተማ ወረዳ 10 //ቤት 2018 በጀት አመት አገልግሎት የሚውል እቃዎች እና አገልግሎት በግዥ መለያ ቁጥር 02/2018 በግልጽ ጨረታ ወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ሆነም ራቾች መሟ በቸው መስፈርቶች፡-

  1. በዘርፉ የተሰማራበት የታደሰ የንግድ ፍቃድ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት (TIN) ያላቸው፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑበት ማስረጃ፣ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡና ማስረጃ ያላቸው፡፡
  2. የጨረታ ማስከበሪያ CPO በባንክ የተረጋገጠ በየሎቱ ሎት 1 የፅህፈት መሳርያ 1,000 ሎት-2 የደንብ ልብስ 2,000፣ሎት 3 የጽዳት እቃዎች 5,000፣ ሎት-4 ትራንስፖርት አገልግሎት 2,000 ሎት-5 ለቢሮ መስተንግዶ 1,000 ሎት-6 የልብስ ስፌት 1,000 ሎት 7 የጭነት /የጉልበት/ አገልግሎት ከተደራጁበት /ቤት ደብዳቤ በማፃፍ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ የወረዳ 10 ለፋይናንስ /ቤት በሚል በባንክ የተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ናሙና በተጠየቀባቸው እቃዎች /ሎት 123/ ላይ ጨረታ ከመከፈቱ በፊት ናሙናዉ መግባት ይኖርበታል፡፡
  4. የጨረታ ሰነዱ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው የሥራ ቀን ድረስ በዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት ከቀኑ 1130 ሰዓት ተዘግቶ 11ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት በወረዳው አዳራሽ 4 ፎቅ ይከፈታል፡፡
  5. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን እቃዎች ለእያንዳንዱ ዋጋውን ከቫት ጋር ማስቀመጥ ይጠበቅባቸዋል
  6. የዘገየ ጨረታና በጨረታ መክፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
  7. አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈፃሚው /ቤት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በየሎቱ 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመፈል ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  9. /ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

ተጨማሪ መረጃ፡- ////ከተማ ሳሪስ ኢካፍኮ 100 ሜትር ገባ ብሱ የወረዳ 10 አስተዳደር ህንፃ //ቤት 3 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 15

 

የን////ከተማ ወረዳ 10 //ቤት

 

Save Tender