የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በመግቢያ በሮች ላይ የድርጅቱ ስያሜ፣ ሎጎና ዝርዝር አድራሻ /Outdoor signage/፣ የደረት ባጅ፣ የሰራተኛ መታወቂያና በጠረጴዛ ላይ የሚቀመጥ ፕሌት ማሰራት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በመግቢያ በሮች ላይ የድርጅቱ ስያሜ፣ ሎጎና ዝርዝር አድራሻ /Outdoor signage/፣ የደረት ባጅ፣ የሰራተኛ መታወቂያና በጠረጴዛ ላይ የሚቀመጥ ፕሌት ማሰራት ይፈልጋል።
|
ተ/ቁ |
የግዥ ዓይነት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
|
ሎት 1 |
Outdoor signage Digital display board Fixed display Interchangeable Name plate sign (Office doors) Badges Id Cards Desk name plates Lrt Logo for cars (stickers) |
50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) |
ተጫራቾች በዘርፉ የ2017/2018 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት፣ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የአቅራቢነት ምስክር ሰረተፊኬት፣ የግብር ከፋይ መለያ ሰርተፊኬት እና ታክስ ክሊራንስ ሰረተፊኬት ማቅረብ አለባቸዉ።
- ተጫራቾች ሰነዱን የማይመለስ ብር 300 (ሦስት መቶ) በመክፍል ዘወትር በስራ ሰዓት ቃሊቲ ማስልጠኛ አካባቢ በሚገኘው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ግዥ ክፍል በሚገኝው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ጥር 18/2018 ዓም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ከተጠቀሰው ሰዓት ዘግይቶ የመጣ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
- ጨረታው የሚከፈተው ጥር 18/2018 ዓም ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በሚገኘው መሰብሰቢያ አዳራሽ ይሆናል፡፡
- ከጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ የሚቀርብ የድጋፍ ደብዳቤ ተቀባይነት አይኖረዉም ፡፡
- የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት
ስልክ ቁጥር 251114708116
