ጉድ ሳማሪታን ማህበር የ2005 ዓ/ም በጀት ሂሳብ አፈጻጸም ኦዲት ለማስደረግ ስለሚፈለግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ኦዲተሮችን ማሰራት ይፈልጋል፡፡
የኦዲት ጨረታ ማስታወቂያ
ጉድ ሳማሪታን አገር በቀል መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ሲሆን በህገወጥ የሰዎች ዝውውር ምክንያት ከተለያዩ የአረብ አገራት በጤና እና በሴትነታቸው ጥቃት ደርሶባቸው የተመለሱትን እህቶቻችንን ከኤርፖርት ተቀብሎ የመጠለያ፤ የምግብ፤ የአልባሳት፣ የህክምና፣ የምክር አገልግሎት፤ ከቤተሰብ ጋር የማገናኘት እንዲሁም መልሶ የማቋቋም ሥራ በመሥራት ትልቅ ኃላፊነት በመወጣት ላይ የሚገኝ ድርጅት ነው፡፡
ማህበሩ እ.ኤ.አ የ2005 ዓ/ም በጀት ሂሳብ አፈጻጸም ኦዲት ለማስደረግ ስለሚፈለግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟላና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው ኦዲተሮችን ማሰራት ይፈልጋል፡፡
- ህጋዊ የኦዲት ምርመራ ንግድ ፈቃድና የኦዲተር ሙያ ብቃት የታደሰ ማረጋገጫ ያለው፣
- የዘመኑን ግብር የከፈለ
- መንግስታዊ ድርጅት ያልሆኑ ድርጅቶች አዲት በማድረግ የስራ ልምድ ያለው
- በኢፌዲሪ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ኦዲት ለማድረግ ፈቃድ የተሠጠውና የተመዘገበ
ከላይ የተገለጹት መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የምትሰሩበትን የዋጋ ዝርዝር ሁኔታና ስራውን ለማጠናቀቅ የሚፈጅባችሁን ጊዜ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 የስራ ቀናት ማቅረብና መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
አድራሻ፡- ሽሮ ሜዳ ወረዳ 01 ግቢ ውስጥ
ተጨማሪ መረጃ፡- Email good Samaritan 1996@gmail.com
ስልክ ቁጥር፡- 097600687
ጉድ ሳማሪታን ማህበር
