Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት
  • Address አዳማ ከተማ ናፍራን ሕንፃ 3ኛ ፎቅ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 022-212-04-17
  • Website
  • Deadline12 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price
  • opening date2026-02-12 00:00:00
  • Categories Generators , Machinery , Land , House, Building And Warehouse , Vehicle

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት ለኬኛ ጠቅላላ የንግድ ሥራ ኃ/የተ/የግ/ማህበር እና ለእንዳልካቸው ንጋቱ ለሰጠው ብድር አመላለስ በመያዣነት የያዛቸውን እና ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለፁትን ፕሮጀክቶች እና የመያዣ ንብረቶቹን በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሻሻለው 216/92 እና 1147/2011 መሰረት ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 የዝግ ጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ 

  

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪ ለኬኛ ጠቅላላ የንግድ ሥራ /ተ/የግ/ማህበር እና ለእንዳልካቸው ንጋቱ ለሰጠው ብድር አመላለስ በመያዣነት የያዛቸውን እና ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለፁትን ፕሮጀቶች እና የመያዣ ንብረቶቹን በአዋጅ ቁጥ 97/90 በተሻሻለው 216/92 እና 1147/2011 መሰረት ባሉበት ሁኔታ በዝግ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።

 

.

ተበዳሪው/የመያዣ ሰጪው/ ስም

የሚጠው ንብረትና የሚገኝበት ቦታ

የጨረታው መነሻ ዋጋ

ደረጃ

ጨረታው የሚካሄድበት ቦታ፣ ቀን እና ሰዓት

1.

ኬኛ ጠቅላላ የንግድ ሥራ /የተ/የግ/ማህበር

በኦሮሚያ //መንግስት በአርሲ ዞን ዶዶታ ወረዳ፣ አዋሽ ብሾላ ቀበሌ ውስጥ 1 ሄክታር ይዞታ ላይ ያረፉ ግንባታዎች፣ የእንሰሳ (በግ/ፍየል) ማረጃ ማሽኖች፣ ጀኔሬተር እና አንድ ባለ ማቀዝቀዣ ዩዲ ኒሳን ተሽከርካሪ

44,999,333.61

2

በኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት /ቤት የካቲት 05 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት

2.

እንዳልካቸው ንጋቱ

በኦሮሚያ //መንግስት በምስራቅ ሸዋ ዞን ሎሜ ወረዳ፣ ጆጎ ጉዴዶ ቀበሌ ውስጥ 6000 . ይዞታ ላይ ላይ ያረፉ - ግንባታዎች የወተት ማቀነባበሪያ ማሽኖች እና 6(ስድስት) ተሽከርካሪዎች

46,286,021.48

2

በኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪ /ቤት የካቲት 06 ቀን 2018 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት

 

ማሳሰቢያ፡-

1.     ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% (ሃያ አምስት በመቶ) የባን ፍያ ማዘዣ (ሲፒኦ) ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡

2.     ተጫራቾች የሚገዙትን ንብረት፤ የሚገዙበትን ዋጋ፤ ስምና አድራሻ በመጥቀስ ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በማያያዝ በኢትዮጵያ ልማት ባን አዳማ ዲስትሪክት /ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለጨረታ . 1 እስከ የካቲት 05 ቀን 2018 . 3:30 ሰዓት ድረስ ማስገባት ያለባቸው ሲሆን ለጨረታ . 2 እስከ የካቲት 06 ቀን 2018 . 330 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው፡፡

3.     ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት መውሰድ ይችላሉ፡፡

4.   ንብረቶቹን በብድር መግዛት የሚፈልግ ተጫራች የባንኩን የብድር መስፈርት ማሟላትና ንብረቱን የሚገዙበት ዋጋ፣ ስለ ቀሪው የንብረት ዋጋ አከፋፈል ሁኔታ፣ ለቀሪው የንብረት ዋጋ አከፋፈል ከሚገዙት ንብረት በተጨማሪ የሚያቀርቡት የመያዣ ዓይነት ግምትና የሚገኝበት ቦታ በመጥቀስ በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይኖርበታል፡፡

5.     ሸናፊው ያስያዘውን ገንዘብ ከግዢው ዋጋ ሲታሰብለት ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙትን ሲፒኦ ተመላሽ ይደረጋል፡፡

6.     የጉምሩ ቀረጥና ታክስ ያልተከፈለባቸው የፕሮጀ ንብረቶች ካሉ ገዢው የቀረጥ ነጻ መበት ሊኖረው አሊያም በመንግስት የሚፈለገውን ቀረጥ ለመፈል ይገደዳል።

7.     የጨረታው አሸናፊ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ጨምሮ ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰነ ፍያዎችን እንዲሁም የስም ማዛወሪያ ፍያን ጨምሮ ገዢው ይከፍላል፡፡

8.     ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

9.     ዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ በተመለከተ የኢትዮጵያ ልማት ባንከ አዳማ ዲስትሪክት መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ማነጋገር እና ንብረቱን መጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች ከዲስትሪከቱ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላሉ፡፡

 

መረጃ ስልክ ቁጥር 022-211-66-87 ላይ መደወል ይቻላ፡፡

 

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት

Save Tender