Tender Detail

Tender Details


በኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ አዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዲዱስትሪ ለ2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ለሰራተኛ ለስራ አገልግሎት የሚውሉ የስቴሽነሪ ዕቃዎች፣ የክበብ (የካፌ አገልግሎትና የተለያዩ የትራክተርና የፓምፕ ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የግዢ ጨረታ ማስታወቂያ

 

በኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ አዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዲዱስትሪ 2018 በጀት ዓመት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ለሰራተኛ ለስራ አገልግሎት የሚውሉ የስቴሽነሪ ዕቃዎች፣ በብ (የካፌ አገልግሎትና የተለያዩ የትራተርና ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

·        ሎት1 የስቴሽነሪ ዕቃዎች

·        ሎት2 የካፌ አገልግሎት ግዥ

·        ሎት3: የተለያዩ የትራክተርና

የፓም ጎማዎች

·        በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት ያህል ሰነዱን አዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ በግዥ ከፍል ቢሮ ቁጥር 014 በመገኘት መውሰድ (መግዛት) ይችላሉ፡፡

·        ተጫራቾች ከሚያቀርቡት እቃ ጋር ተዛማጅ የሆነ በዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ፣ የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ የምስክር ወረቀት የዘመኑን ግብር የከፈሉ፤ የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እንዲሁም የግብር ሊራንስ /ጨረታ ለመሳተፍ የሚሰጥ/ የሚያስችል ምዝገባ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው

·        ተወዳዳሪዎች በጨረታው ላቀረቡት ዕቃ ወይም አገልግሎት በጨረታ መመሪያው የተገለጸውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ማቅረብ አለባቸው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በተጫራቹ ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን ይችላል፡፡

() በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና፣

() በጥሬ ገንዘብ ወይም ፍያ ትዕዛዝ /CPO/ የባንክ ጋራንቲው 60 ቀንና ከዚያ በላይ መሆን አለበት፣

·        ተጫራ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 (የስራ ቀናት በአዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ በግዢ ፍል ቢሮ ቁጥር 014 በመገኘት ሰነዱን በጨረታ ሰነዱ ውስጥ በተገለፀው አስተሻ መሰረት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

·        ጨረታው የጨረታው ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ስራ ቀናትን አልፎ 11ኛው ቀን ከረፋዱ 800 ሰዓት ተዘግቶ በእለቱ ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከታች በተገለፀው አድራሻ በአዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የስብሰባ አዳራሽ ጨረታው ይከፈታል ቀኑ የበዓል ወይም የእረፍት ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ከላይ በተገለፀው ሰዓት ይከፈታል፡፡ የተጫራች አለመኖር ፖስታው ተሟልቶ እስከተገኘ ድረስ ጨረታውን ለመከፈት አያስተጓጉልም፡፡

·        ኢንዱስትሪው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

·        የካፌ አገልግሎት ግዥን በተመለከተ አጠቃላይ የሚያስፈልጉ የመብራት፣ የውሃ፣ የኤሌክትሪክና የማብሰያ ዕቃዎች የመሳሰሉትን በኢንዱስትሪው በኩል የሚሸፈን ይሆናል፡፡

·        ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በአካል በመቅረብ ወይም በስልክ ቁጥር 0221110689/0912264680 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

አድራሻ፡- አዳማ ከወንጂ ማዞሪያ ተቃራኒ አቅጣጫ 500 ላይ

ስልክ:- 0221110689/09122646804- ፋክስ:-0221111866

 

በኢትዮ-ኢንጅነሪንግ ግሩኘ አዳማ የግብርና ማሽነሪ ማምረቻ ኢንዱስትሪ

Save Tender