Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Industrial Inputs Development Enterprise (የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት) (ኢኢግልድ)
  • Address በአራዳ ክፍለ ከተማ በወረዳ 02 ፒያሳ ከሊፋ ህንፃ አካባቢ በስተ ሰሜን አቅጣጫ የባቡር ሃዲዱን ተሻግሮ ወደ አራት መንታ በሚወስደው መንገድ ጣልያን ሰፈር (የቀድሞ ጅንአድ መ/ቤት) : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0111281529
  • Websitehttp://www.eiide.com.et/web/guest/about-us
  • Deadline26 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineሪፖርተር
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-01-26 00:00:00
  • Categories Transportation Service And Cargo

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የትራንስፖርት አገልግሎት በጨረታ አወዳድሮ አገልግሎቱን ለመግዛት ይፈልጋል።


ግልድ

 

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት የትራንስፖርት አገልግሎት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 05/18

 

ድርጅታችን የገዛውን ፓልም የምግብ ዘይት፣ ሸቀጣ ቀጥ ስኳርሲሚንቶ እና የኢንዱስትሪ ጨዉ መነሻዉን የፓልም የምግብ ዘይት ከእንዶዴ እና ከጅቡቲ ሸቀጣ ሽቀጥ /አበባ ከሚገኘዉ የደርጅቱ መጋዘኖችለስኳር ከሁሉም የስኳር ኢንዱስትሪ ፋብሪካዎች እና /አበባ ከሚገኘው መጋዘኖቹ፣ ስሚንቶ ከሁሉም ሲሚንቶ ፋብሪካዎች እና የኢንዱስትሪ ጨው ከሱማሌ ክልል አፍ ዞን ሀርገሌ ዩኦ ጨው አቅራቢ ማህበራት እና ከአፋር ክልል አፍዴራ ጨው አቅራቢ ማህበራት ለተለያዩ በክልል ወደ ሚገኙት የድርጅቱ /ፎች ለማጓጓዝ በግልፅ ጨረታ የትራንስፖርት አገልግሎት አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም በጨረታው መካፈል የሚፈልጉ ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶቹን የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መካፈል የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

1.     በዘርፉ የታደሰ የንግደ ሥራ ፈቃድ፣ የብቃት ማረጋገጫ፣ ታክስ ክሊራንስ ሠረተፍኬት እና የግብር ከፋይነት ምዝገባ ሠረተፍኬት ያላቸው መሆን ይገባቸዋል፡፡

2.     ተጫራቾች ለጨረታው የተዘጋጀውን ዝርዝር የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ፒያሳ ቢስ መብራት አካባቢ /አትክልት ተራ/ ከሚገኘው የድርጅቱ ዋና መስርያ ቤት ከሎጀስቲክስ ዳይሬክቶሬት ቢሮ በመቅረብ መው ይችላሉ፡፡

3.     ተጫራቾች ለፓልም የምግብ ዘይት ማጓጓዝ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 300,000.00 (ሰስት መቶ ብር) ለሸቀጣ ሸቀጥ ብር 100,000.00 (አንድ መቶ ብር) ለስኳር ተጫራቾች ብር 100,000 (አንድ መቶ ) ለሲሚንቶ ተጫራቾች ብር 100,000 (አንድ መቶ ) እና ለኢንዱስትሪ ጨው ብር 200,000 (ሁለት መቶ ) በባንክ በተመሰከረ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ብቻ ከትራንስፖርት ታሪፍና ከብቃት ማረጋገጫ ማስረጃዎች ጋር ያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡

4.     የጨረታ መወዳደሪያ ዋጋቸውንና ከላይ የተጠቀሱ ህጋዊ ሰነዶችን በታሸገ ኤንቨሎፕ አንድ ኦርጅናል እንዲሁም አንድ ኮፒ በማድረግ እና በአንድ ፖስታ በማሸግ ጥር 18 ቀን 2018 . ከረፋዱ 400 ዓት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባችዋል፡፡

5.     ጨረታው ጥር 18 ቀን 2018 . ከረፋዱ 410 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6.     ተጫራቾች በጨረታው መመሪያ ላይ የተገለፀውን ደንብና ግዴታ በሙሉ የመፈፀም ግዴታ አለባቸው።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

 

የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-126-22-50

Save Tender