Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል
  • Address አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ጀርባ 500 ሜትር ገባ ብሎ ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶ እና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል 1ኛ ፎቅ የግዢ፣ ንብረትና ህንፃ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ቢሮ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 01114378666
  • Website
  • Deadline06 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price200.00
  • opening date2026-02-06 00:00:00
  • Categories Consultancy Service , Textile, Garment & Leather , Machinery , Educational And Training Equipment And Machinery

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል Building Reslint Ftures በሚል ፕሮጀክት ከGPAC በተገኘው ድጋፍ የቴክስታይል የጋርመንትና ፕሮዳክሽን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


የግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር ///////// 01(001-03/2018)

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል Building Reslint Ftures በሚል ፕሮጀክት GPAC በተገኘው ድጋፍ የቴክስታይል የጋርመንትና ፕሮዳክሽን በግልፅ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

 

ቁጥር

የሚገዛው እቃ/አገልግሎት

የጨረታ ማስከበሪያ መጠን

ሎት 1

የቴክስታይል የጋርመንትና ማሽን ፕላንት

200,000.00 cpo

ሎት 2

አላቂ የትምህርት ግብዓት

30,000.00 cpo

ሎት 3

አማካሪ ድርጅት

10,000.00 cpo

 

ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የግዥና ፋይናንስ መመሪያዎችን የምታሟሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡

1-     በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2-     በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ መኖራቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡

3-     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያላቸውና ማቅረብ የሚችሉ

4-     ተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡

5-     ድርጅቱ ያሸነፈውን ጠቅላላውን ዕቃና ግብዓት በአንድ ወር ማቅረብ የሚችል፤

6-     ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአካውንት ቁጥር 1000640967181 በመፈል ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት እሰከ 11ኛው ቀን 400 ሰዓት ድረስ ከማዕከሉ ከፋይናንስ ዳይሬክቶሬት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

7-     ተጫራቾች የሚጫረቱበትን ዋጋ በገዙት የጨረታ ሰነድ ላይ ማዕከሉ ባወጣው በስፔስፊክሽኑ መሰረት ብቻ በማድረግ ቫትን ጨምሮ ሞልተው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ላይ ኦርጅናልና ኮፒ ብለው በመለየት የግዥ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ከላይ በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

8-     ተጫራቾች ሌሎች መረጃዎችን ከጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

9-     መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ጨረታው በሚከፈትበት ቀን የስራ ቀን ካልዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡

10-                        ተጫራቾች አላቂ የትምህርት ግብዓት ናሙና ማቅረብ አለባቸው፡፡

11-                        የጨረታ ማስከበሪያ cpo ብቻ ነው

 

ማሳሰቢያ፡- የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 11ኛው የስራ ቀን 400 ሰዓት ላይ ታሽጎ 430 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ውክልና ያላቸው አካላት በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡

ድራሻ፡- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ጀርባ 500 ሜትር ገባ ብሎ ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶ እና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል 1 ፎቅ የግ ንብረትና ህንፃ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ቢሮ

ስልክ ቁጥር፡- 01114378666

 

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል

Save Tender