Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Toll Roads Enterprise (የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ)
  • Address ዋና መስሪያ ቤት ቱሉ ዲምቱ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 01141 71 703
  • Websitehttps://etre.com.et/
  • Deadline10 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price300.00
  • opening date2026-02-10 00:00:00
  • Categories Printing And Publishing

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ የደረሰኞች ህትመት አገልግሎት ግዥ በጨረታ አወዳድሮ ለመፈጸም ይፈልጋል።


የጨረታ ማስታወቂያ

የሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ ቁጥር 29/2018

 

1.     የደረሰኞች ህትመት አገልግሎት ግዥ

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የሚከተሉትን ሕጋዊ ሰነዶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡-

·        የታደሰ ንግድ ፍቃድ

·        ቫት ተመዝጋቢ

·        ታክስ ክሊራንስ

·        በግዥ ባለሥልጣን የምዝገባ ማስረጃ

·        የታ ከፋይነት ምዝገባ ሠርተፍኬት

·        በዘርፉ የአቅራቢነት ምዝገባ ሠርተፍኬት ወረቀት

·        ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው 30 (ሰላሳ) ቀናት

·        የጨረታ ማስከበሪያ መጠን 30,000.00 (ሰላሳ ) ብር ሆኖ የጨረታ ማስከበሪያው በሲ.. ወይንም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና መሆን ይኖርበታል

·        ሰነድ ለመግዛት የምትፈልጉ ተጫራቾች ሰነዱ በሚገኝበት በኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ ዋና መስሪያ ቤት በግዥ ክፍል ቢሮ, ቁጥር 01 የማይመለስ 300.00 (ሶስት መቶ) ብር በመክፈል መውሰድ ትችላላችሁ፡፡

·        የጨረታ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን እና ሰዓት 03/06/2018 . እስከ ቀኑ 900 ሰዓት

·        ጨረታው የሚከፈተው፡- በዕለቱ 03 /06/2018 . ከቀኑ 930 ሰዓት

·        ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

·        ለበለጠ መረጃ እና ማብራሪያ ዋናው መስሪያ ቤት በአካል በመገኘት ወይም በስልክ 0114171703 መጠየቅ ይቻላል፡፡

አድራሻ፡-

·        ዋና መስሪያ ቤት

 ቱሉ ዲምቱ

 

የኢትዮጵያ የክፍያ መንገዶች ኢንተርፕራይዝ

 

 

Save Tender