Tender Detail

Tender Details

  • Company የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ህይወት አክሲያን ማህበር
  • Address በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዮ ቦታው አጠና ተራ ከቴለው ጀርባ ባለው የአ/ማህበሩ የገበያ ማዕከል ሕንጽ ቁጥር 2 አራተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 4 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09-12-05-47-92
  • Website
  • Deadline20 Feb 2026, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2026-02-20 00:00:00
  • Categories Services , Research Consultant

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር ባሰራቸው ሕንፃዎች ላይ ለአስተዳደር የሚሆኑ ቢሮዎችን በዘመናዊ መልኩ ለማሰራትና የሕንፃውን የተለያዩ ክፍት ቦታዎች ለሱቅ አገልግሎት እንዲመቹ አጥንቶ የሚያቀርብ ባለሙያ በጨረታ አወዳድሮ አሸናፊውን ለማስጠናት ይፈልጋል።


በድጋሚ የወጣ የአስተዳደር ቢሮ እና ሱቅ የሚሆኑ ክፍት ቦታዎች ጥናት ጨረታ ማስታወቂያ

 

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት ሲዮን ማህበር ሰራቸው ሕንፃዎች ላይ ለአስተዳደር የሚሆኑ ቢሮዎችን በዘመናዊ መልኩ ለማሰራትና የሕንፃውን የተለያዩ ፍት ቦታዎች ለሱቅ አገልግሎት እንዲመቹ አጥንቶ የሚያቀርብ ባለሙያ በጨረታ አወዳድሮ አሸናፊውን ለማስጠናት ይፈልጋል።

በዚሁ መሠረት በመስኩ ልምድ ያላችሁ የህንፃ ምህንድስና ይን (Arcthectural design) ሙያተኞች በአካል በመገኘት ሕንፃውን አይታችሁ መጥታችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ተጫራቾች ማማላት የሚገባቸው መስፈርቶች:

1.     በዘርፉ 2018 . የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ እና የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣

2.     የቫት እና የግብር ከፋይነት ሰርቲፈኬት (TIN Number)

3.     ለሚከፈለው ክፍያ ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል፤

4.     በተመሳሳይ ሥራ የስራ ልምድ ማቅረብ የሚችል፣

ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች የጨረታው ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 10 (በአስር) የስራ ቀናት የምታጠኑበትን የሥራ ዋጋና አስፈላጊ ሰነዶች በታሸገ ኤንቨሎፕ አክሲዮን ማህበሩ /ቤት ቢሮ ቁጥር 4 ማስገባት ትችላላችሁ

5.     ጨረታው ከወጣበት ቀን አስረኛው ቀን 800 ሰአት ተዘግቶ በዛው ቀን 900 ሰአት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአክሲዮን ማህበሩ /ቤት ይከፈታል፡፡ የመፈቻ ቀን /ማህበሩ ለተወዳዳሪዎች በስል ያሳውቃል፡፡

6.     የጨረታው አሸናፊ በማስታወቂያ ከተገለፀ 2 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ አክሲዮን ማህበሩ /ቤት በአካል በመቅረብ ውል መዋዋል ይጠበቅበታል፡፡ ይህ ካልሆነ ግን ስራውን በራሱ ፈቃድ እንደተወ ይቆጠራል

ማሳሰቢያ፡-

·        ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

·        አድራሻ-በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ልዩ ቦታው አጠና ተራ ከቴሌው ጀርባ ባለው የአ/ማህበሩ የገቢያ ማዕከል ሕንፃ ቁጥር 2 አራተኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር 4

·        ለተጨማሪ መረጃ ስልክ ቁጥር 09-12-05-47-92/09-32-08-03-77

 

የኮልፌ ቅዱስ ራጉኤል አዲስ ሕይወት አክሲዮን ማህበር

Save Tender